የትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን እና የኤጲስ ቆጶሳት ሹመት የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ለስድስት ኤጲስቆጶሳት ሹመት ሰጠች። የዛሬ ተሿሚዎች ትግራይ ክልል ውስጥ እና በውጭ ሀገር ቤተክርስቲያኒቱ እና ምእመናኑ የሚያገለግሉ ናቸው ተብሏል።https://p.dw.com/p/4UHma?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot 5.1K viewsDW Amharic Team, 16:30