Job Title: በረዳት ንብረት ክምችት እና ክትትል ኦፊሰር Job Type: Permanent (Full-time) Job Sector: #Accounting_and_finance Work Location: Addis Ababa Experience Level: Junior Applicants Needed: Male Salary/Compensation: Monthly Description: የት/ደረጃ፡- በሁሉም ቢዝነስ ፊልድ (ዲፕሎማ /ዲግሪ) የስራ ልምድ -- 0 አመት * የድርጅቱን ንብረቶች ተረክቦ በመጋዘን ውስጥ ማስቀመጥ፤ * በመጋዘን ውስጥ ያሉ ንብረቶችን ደህንነት ማስጠበቅ ፤ * በመጋዘን ውስጥ ያለውን ቦታ በአግባቡ መጠቀም ፤ * በጫና ውስጥ መስራት የሚችል ፤ * ሰነድ አያያዝ ላይ ጠንቃቃ የሆነ (ቢን ፤ ቮቸሮች ፤ ፎርማቶች) * የድርጅቱን ንብረት አያያዝ ፕሮሲጀር በአግባቡ ተከትሎ መስራት የሚችል ፤ * ወደ ግዢ የሚሄዱ እና ለግዢ የሚጠየቁ እቃዎችን አደራጅቶ በወቅቱ ለግዢ ክፍል ማስተላለፍ ፤ * ከፍተኛ የሆነ የተግባቦት ክህሎት ያለው ፤ * የኮምፒዩተር አጠቃቀም ችሎታ ያለው ፤ * በመጋዘን ውስጥ ያሉት የንብረቶች እንቅስቃሴ በመከታተል ለውሳኔ የማስተላለፍ አቅም ያለው ፤ * ወቅታዊ ሪፖርቶችን የማዘጋጀት ብቃቱ ጥሩ የሆነ ፤ * መፍትሔ ሰጪ መሆን ፤ __________________ Minaye PLC [Verified Company ] 28 Jobs Posted | Hired 0 times From: @freelance_ethio | @freelanceethbot For our Amharic Channel, Join @afriworkamharic 3.8K views09:17