🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

#SelaleUniversity በ2014 ዓም የትምህርት ዘመን በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ አዲስ | Freshman course

#SelaleUniversity

በ2014 ዓም የትምህርት ዘመን በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው ግንቦት 8 እና 9 ቀን 2014 ዓ/ም መሆኑን እናሳውቃለን።

ለምዝገባ ስትመጡ
• የ8ኛ ብሔራዊ ፈተና ውጤት
• የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት • የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል የተማራችሁበት ትራንስክሪፕት ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ
• ስምንት 3×4 የሆነ ጉርድ ፎቶ ግራፍ
• አንሶላ ፣ ብርድ ልብስ፣ የስፖርት ልብስ እና የትራስ ልብስ ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችዋል፡፡

ማሳሰቢያ
• የምዝገባ ቦታ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጀነራል ታደሰ ብሩ ካምፓስ
. ከተጠቀሰው የምዝገባ ቀናት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
@freshman_course
@freshman_course

Subscribe