🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

#FAKE_NEWS 'የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር የሆኑት አቶ መላኩ አለበል በገዛ ፍቃዳቸው ስራቸ | ገራዶ ሚዲያ

#FAKE_NEWS

"የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር የሆኑት አቶ መላኩ አለበል በገዛ ፍቃዳቸው ስራቸውን ለቀዋል" እየተባለ በማህበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬ የሀሰት መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በይፋዊ የፌስቡክ ገፁ አስታውቋል። ሚኒስትሩ ስራ ላይ ናቸው።

t.me/geradomedia