የቀጠለ...#3 እስራኤል እንደ ሀገር 73ኛ ዓመታቸውን አክብረዋል። ይህ ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ ይህ #ትውልድ አያልፍም (ማቴ 24፡34፣ መዝሙረ ዳዊት 102፡18፣ ሆሴዕ 6፡2) *ትውልድ*=100 አመት ይህ 100 ዓመት የጀመረው #እስራኤል ሀገር ስትሆን እ.ኤ.አ. በ1948 ነው። ስለዚህም 1948+100አመት=2048 ዓ.ም 2048-2021=27ዓመታት። እና 27ዓመት -7 ዓመት የመከራ ዓመታት =20 ዓመት። ስለዚህ አሁን እስከ ንጥቀት 20 ዓመታት ድረስ ብቻ አለን።( ይህ እውነት ነው..እመኑ።) የቤተ ክርስቲያን ዘመን እየቀረበ ነው። በጣም ከምታስቡት በላይ #ባለቁ_ሰዓታት ውስጥ ነው ያለነው። #ከመቼውም ጊዜ በላይ #ወንጌል_መሰበክ ያለበት ጊዜ ነው። መልዕክቱ ግልጽ ነው ጆሮ ያለው ይስማ። ለክፋት ጊዜ የለም ለቅናት ጊዜ የለም ለጥላቻ ጊዜ የለም ለዘረኝነት ጊዜ የለም ለራስ ወዳድነት ጊዜ የለም አሁንም #በእውነትና_በእምነት ውስጥ እንዳላችሁ ራሳችሁን መርምሩ። ንስሐ ግቡና ወደ መጀመሪያው ፍቅራችሁ ተመለሱ...ተጽዕኖአችሁን #ለወንጌል ተጠቀሙበት።ወደኋላ አትበሉ።ጊዜው እጅግ በጣም አጭር ነው።የሰማችሁትና ያመናችሁት ኢየሱስ #ከምትገምቱት በላይ #ፈጥኖ_ይመጣል። በቀን ለአንድ ስው #ወንጌልን ለመስበክ ጥረት አድርጉ። ይህን ማድረግ ከቻልን:- 1×30=30 ነፍሳት በወር 30×12 ወር =3,600 ነፍሳት በዓመት 3600×20= 72,000 ነፍሳት በ 20 ዓመት “ከእንቅልፍ የምትነሡበት ሰዓት አሁን እንደ ደረሰ #ዘመኑን_እወቁ፤ ካመንንበት ጊዜ ይልቅ መዳናችን ዛሬ ወደ እኛ #ቀርቦአልና።” —ሮሜ 13፥11 Join and share it @godsgospel @godsgospel 632 viewsBini Grham, 13:28