Get Mystery Box with random crypto!

ሰው ሁን...BE A MAN   'በርታ ሰውም ሁን፤...'—1ኛ ነገሥት 2፥3 በዝህ ክፍል ንጉ | GOD'S GOSPEL

ሰው ሁን...BE A MAN

  "በርታ ሰውም ሁን፤..."—1ኛ ነገሥት 2፥3
በዝህ ክፍል ንጉስ ዳዊት ልጁን ሰሎሞንን አንድ በጣም አስፈላጊ ነገር ያዝዘዋል... #ሰው_ሁን ብሎት።
ለምን ሰው ሁን ይለዋል?  ልጁ ሰለሞን ሰው አይደለም ወይ?
ሰው ሆኖ መፈጠር እና #ሰው_መሆን ይለያያል።

So ሰው መሆን ማለት ምን ማለት ነው?
ሰው መሆን #የዕድሜያችሁ 30 or 40 መሆን አይደለም።
ሰው መሆን ማግባትና የልጅ #አባት/አናት መሆን አይደለም ።
ሰው መሆን ቤተክርስቲያን ውስጥ #ብዙ_ዓመታትን_መቆየት አይደለም ።
ሰው መሆን ማለት #ከእግዚአብሔር_ቃል ጋር ባላችሁ #ቀጣይነት ባለው ህብረት ወደ ብስለት እና #ማስተዋል ማደግ ማለት ነው።
ወንድ ብቻ ወይም ሴት ብቻ አትሁኑ ይልቁንም #ሰው ሁኑ።
ወንድ ወይም ሴት መሆን #በመወለድ ነው ሰው መሆን ግን #ከቃሉ_ብርሀን ጋር ባለን #ህብረት ነው።

Bonus:- #ሰው_ሁን ነው የሚለው እንጂ #ሰው_ያርግህ አይደለም (እያዘዘው ነው እንጂ እየባረከው አይደለም)...it's #your part to be a man.

  “#የቃልህ ፍቺ ያበራል፥ #ሕፃናትንም #አስተዋዮች ያደርጋል።”
      መዝሙር 119፥130
 
Share it
Join @Godsgospel
         @Godsgospel