ሁሩታ የግብርና አገልግሎት ተቋም በጠንካራዋ በጽጌሬዳ ሰሎሞን 2010 ዓ.ም የተቋቋመ የግል የግብርና አገልግሎት ማዕከል ነዉ፡፡ የግብርና ማዕከሉ ሎዴ ሄጦሳ ወረዳ ላይ ስንዴና አትክሎቶችን በማምረት ለተሰማሩ አርሶ አደሮች የግብርና ግብዓቶችን ያቀርባል፡፡ በተጨማሪም ማዕከሉ ዘር፣ የተፈጥሮ ማዳበሪያና ግብርና ነክ የምክር አገልግሎትን ለአነስተኛ የመሬት ባለይዞታ አርሶ አደሮች ይሰጣል፡፡ http://www.lersha.com #Ethiopia #DigitalAgriculture #MakingAgricultureEasy #LershaPlatform 171 views07:47