#መልካም_ዜና በኢትዮጵያ ባለፋት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ 965 የላብራቶሪ ምርመራ ሁሉም ከኮሮና ቫይረስ ነፃ መሆናቸው ተረጋግጧል። ምንጭ:- ጤና ሚኒስተር @GreatfulEthiopia @GreatfulEthiopiabot 885 viewsㅤㅤㅤsᴛᴀʀ , 10:18