የአልበም ኮንሰርት ! "ጸድቄአለሁ" የተሰኘ የመዝሙር አልበምና ኮንሰርት ግንቦት 14/2014 ዓ.ም በቀጠና ሁለት ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ይመረቃል። በዕለቱ ወንጌል ይሰበካል የቤተክርስቲያን ራስ የሆነው የጌቻችን የመዳኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአካሉ ህዋስ በሆኑ ወንድሞቻችና እህቶች ይመለከታል። 260 viewsChala Dame, 09:53