ስለ ውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ከሰሞኑ የወጡ መረጃዎች
° ከእስያና ከአውሮፓ ሀገራት ጋር የስምምነት ሥራዎችን ተጀምረዋል።
° የዩኒቨርሲቲ ምሩቃንን ጭምር በማሰልጠን ወደ ውጭ ሀገር ለመላክ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነወ።
° ዜጎች ስራው ካልተመቻቸው መጥፋት ሳያስፈልጋቸው ይቀየርልን የሚሉበትን አሰራር ተዘርግቷል።
° ዜጎች ለፓስፖርት፣ ለጤና ምርመራ ለአሻራ ከሚከፍሉት ውጪ የሚያወጡት ወጪ የለም።
° ባለፉው ዘጠኝ ወራት ስድስት ሚሊዮን ዜጎች በሥራ ፈላጊነት ተመዝግበዋል።
° ህጋዊ ፍቃድ ያላቸውን የውጭ ሃገር የሥራ ስምሪት ኤጀንሲዎች ከሚኒስቴሩ ድረ-ገጽ መመልከት ይቻላል።
° በውጪ ሃገር የሥራ እድል ላይ መመዝገብ የሚቻለው በዲጂታል አማራጭ ብቻ ነው
ሚያዝያ 24/2015 ዓ.ም
የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot