#Update ለመምህራኑ የአስክሬን ሽኝት ተደረገ። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዛሬ ከመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ | STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
#Update
ለመምህራኑ የአስክሬን ሽኝት ተደረገ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዛሬ ከመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ባገኘው መረጃ ራቅ ካሉ አካባቢዎች መጥተው በተቋሙ ሲያስተምሩ ለነበሩና በትላንትናው አሰቃቂ አደጋው ህይወታቸው ላለፈ መምህራን የአስክሬን ሽኝት አደርጓል።
የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot