የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ዓ.ም ተመራቂዎችን ዛሬ እያስመረቀ ይገኛል።
በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ለተመራቂ ተማሪዎች ከተዘጋጀው መድረክ ውጪ የተመራቂ ወላጆች እና ወዳጅ ዘመዶች በተለመደዉ መንገድ በመመረቂያ አዳራሽም ሆነ በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ተገኝተው ምርቃቱን መታደም አልቻሉም።
ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በኢ.ቲ.ቪ ቋንቋዎች እና በኢ.ቲ.ቪ መዝናኛ ቻናሎች በቀጥታ ስርጭት እየተላለፈ ይገኛል።
#SHARE
መረጃው ለሌሎችም እንዲደርስ ያጋሩ
ለተጨማሪ መረጃ ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT