ካልተፈቀደ እይታ አይናችሁን ስበሩ ➪«ተወርዋሪ ቀስት አካል ላይ የሚያደርሰውን አደጋ ያህል ያልተፈቀደ(ሐራም) እይታ ቀልብ ላይ አደጋ ያደርሳል። ባይገለው እንኳ ያቆስለዋል።» ኢብኑል ቀዪም ረሂመሁሏህ (ረውደቱል ሙሒቢን/ 97) 𝐓𝐞:http://t.me/sultan_54 #አይንን መስበር 2.0K viewsedited 06:43