አላሁ ተአላ መልካም ስራ የምንሰራበት የተለያየ አጋጣሚዎችን ለግሶናል። ከዚህም መሀከል የረመዳን ወር ልዩ አጋጣሚ ነው። ➤የረመዳን ወር የተከበረ ወር ነው። ➤የረመዳን ወር ቁርአን የወረደበት ወር ነው። ➤የጀነት በሮች የሚከፈቱበት የጀሀነም በሮች የሚዘጉበት ወር ነው። ➤ሸያጢኖችና አስቸጋሪ የሆኑ ጂኖች የሚታሰሩበት ወር ነው። ➤በዚህ ወር "መልካም ስራ ፈላጊ ሆይ ተነስ መጥፎ ስራ ፈላጊ ሆይ ታቀብ!" የሚል ጥሪ ተጣሪ የሚጣራበት ነው። ➤አላሁ ተአላ ብዙ የጀሀነም ሰዎችን ነፃ የሚያወጣበት ወር ነው። ➤በውስጡም ለይለቱል ቀድር (ከ 1000 ወራት የሚበልጥ ለሊት )ያለበት ወር ነው። አላህ ሆይ! ረመዳንን ወር ደርሰው ከሚጠቀሙበት አድርገን። @nesiha_ouserya #መልእክት#ረመዳን 140 views19:18