ሴቶች ለሴቶች ወርሃዊ የሙሃደራ ፕሮግራም ኑ! ስለራሳችንና ሰለዲናችን በጋራ በመመካከር የተሻለ ማንነት እንፍጠር! በአላህ ፈቃድ ስራዎቻችን አላህ ዘንድ ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ ማሟላት ያለብን 2 መስፈርቶች ኢኽላስ (ኒያን ማጥራት)እና ሙታበአቱ ረሱል (መልእክተኛውን አለይሂ ሶላቱ ወሰላም መከተል) የሚሉ ርእሶች የሚዳሰሱበት ድንቅ ፕሮግራም አዘጋጅተን የእናንተን ውድ እህቶቻችንን መምጣት በናፍቆት እየጠበቅን ነው! ቅዳሜ የካቲት 12፣2014 ከጠዋቱ 3:00-6:30 አድራሻ አለም ባንክ የሚገኘው ኢማሙ አህመድ (አንፎ ሜዳ) መስጂድ መልእክቱን ሼር እናድርገው። @darulhadis18 209 views16:15