በጎንደር ከተማ ለቀደሞው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ስመኘው በቀለ በስማቸው ጎዳና ተሰየመ! የተሰየመው መንገድ ከጎንደር ዩኒቨርስቲ በር እስከ ሽንታ ወንዝ ድልድይ ያለዉ የአስፓልት ነው። 46 viewsbrook_bk, 13:23