#አስር_ብር_ዓለምዬ_እንድትኖር! ሃምሳ ሎሚ ለአንድ ሰው ሸክሙ ፣ ለሃምሳ ሰው ጌጡም አይደል የሚባል?! እንግዲ በህብረት እና በአንድነት ለአንድ ዓላማ ስንቆም ጥቃቅን መስለው የሚታዩን ግለሰባዊ መዋጮዎቻችን ሲደመሩ የሚፈጥሩትን ኃያል ጉልበት ከታች ተመልከቱ! የኔና የእናንተ 10 10 ብር በብዛታችን ልክ ሲባዛ 300, 000 (ሶስት መቶ ሺ) ብር ይሆናል። የእያንዳንዳችን መዋጮ የሚሆነው 10 ብር በመጠኑ ትንሽ ቢሆንም ህብረት አንድነታችን ግን ብዙ ያደርገዋል። እናም ህይወት እና ሞት ዕጣ የሚጣጣሉባት እህታችን ዓለምዬን ላለማጣት ፣ #አስር_ብር በፍጥነት!! #እባካችሁን_እንፍጠን! #ምንጭ ፦ #አሌክስ_ቪቫ 91 views@Temuhabesha, 17:59