ሚስቴ በጠዋቱ "አምላክ ችግርህን ገደል ውስጥ ይክተትልህ!" ብላ መረቀችኝ "ኧረ ገደል ዉስጥ እንኳን አትግቢብኝ" እላታለዉ "የኔ ማር! እኔን ሳይሆን ችግርህን ነዉ ያልኩት እኮ" አለችኝ ደስተኛ ሆና... "ነዉንዴ በይ እሺ ሰላም ዋይ" ብዬ ወጣሁ Share @weg_bicha 721 views04:51