አባታችን ሆይ በሰማይ የምትኖር... የሌለኝ በዝቶ ታይቶኝ ያለኝን እንዳልዘነጋው ትልቅ አድርገህ ፈጥረኸኝ ልቤን ታናሽነት ከተሰማው ባለማስተዋል ጥበብህን ብኩርናዬን እንዳልሸጠው በ"እባክህን" የሚጀምረው ፀሎቴን በ"ተመስገን" አንተ ሙላው፡፡ 【ኤሳው】 #RANDOM_THOUGHTS 148 views11:04