በደቡብ አፍሪካ ወንጀል ታሪክ ውስጥ በጣም ዝነኛ ከሆኑት የባንክ ዘራፊዎች አንዱ የሆነው መርማሪ አንድሬ ስታንድር ሲሆን ስራው መርማሪ ፖሊስ ነው። በምሳ ዕረፍቱ ባንኮችን እየዘረፈ ከሰዓት እንደ መርማሪ ፖሊስ በመሆን የራሱን የዝርፊያ ወንጀል ራሱ የሚመረምር ፖሊስ ነበር። @asgerami 477 viewsedited 04:06