ጥያቄ(ዕርሱ ነው) ዘመን ዕድሜው ሳይዘንፍ ግብር ወዙ ሳይነጥፍ ሰውነት ከዝክር ዳኝነት ከምክር ከአድባር ከቀያችን እየተፈተተ የአያት የቅድመ አያት ያ ብርቱ ክንዳቸው ዛሬ እየዘመተ ደርባባ እንዳልነበርን አምበሳ እንዳልነበርን.... ተራራ ደርምሰን ጥሻ እንዳላራቆትን ከሸለቆ ዶለን መንጋ እንዳላጋደምን ያም እየተነሳ "ነብር ልሁን" ሲለን ምነው እኛ ዛሬ "በግነትን" መረጥን! ታደሰ ደምሴ #ሼርርር ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት! @bewketuseyoum19 @bewketuseyoum19 3.7K viewsAbela, 13:51