ሊቨርፑል የተጫዋቹን ኮንትራት ማራዘም ይፈልጋል !
የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል እንግሊዛዊው የመሀል ተከላካይ ጆ ጎሜዝ በ 2024 የውድድር አመት መጨረሻ ከሊቨርፑል ጋር ያለው ኮንትራት ይጠናቀቃል ።
አስቶን ቪላ እና ኒውካስትል ተጫዋቹን የማስፈረም ፍላጎት ቢያሳዩም ሊቨርፑል የቅድመ የውድድር አመት ዝግጅታቸውን በሚያደርጉበት ወቅት ለተጫዋቹ የውል ማራዘሚያ ኮንትራት ለማቅረብ መዘጋጀታቸው ተዘግቧል ።
ባሳለፍነው የውድድር አመት ጆ ጎሜዝ ለሊቨርፑል በአስራ አንድ ጨዋታዎች ላይ ብቻ በቋሚ አሰላለፍ ውስጥ ገብቶ መጫወቱ ይታወሳል ።
@Ethio_Liverpools