በመተከል ዞን በግልገል በለስ ከተማ ካምፕ ውስጥ የነበሩ ታጣቂዎች ከነጦር መሳሪያቸው ወደ ጫካ መመለሳቸውን የአካባቢው ባለሥልጣን ተናገሩ። የመንግሥትን ጥሪ ተቀብለው ከትጥቅ ትግል ተመለሱ የተባሉት ታጣቂዎች ለተሐድሶ እየተዘጋጁ ነበር። ዶይቼ ቬለ ያነጋገራቸው ነዋሪ እንደሚሉት ታጣቂዎቹ ወደ ጫካ መመለሳቸው ከተሰማ በኋላ በአካባቢው ሥጋት ሰፍኗል https://p.dw.com/p/4UGOE?maca=amh-RED-Telegram-dwcom @dwamharicbot 4.8K viewsDW Amharic Team, 17:08