የዩኒቨርስቲ ገቢ ተማሪዎች ምደባ ተለቀቀ! የ2013 ትምህርት ዘመን የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የዩኒቨርስቲ መግቢያ መቁረጫ ነጥብ ላመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከዛሬ ሚያዝያ 21/2013 ጀምሮ ይፋ ሆኗል። ዩኒቨርሲቲዎች እስከ ሚያዝያ 30/2013 ድረስ ተገቢውን ዝግጅት አድርገው የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር የሚያሳዉቁ በመሆኑ ተማሪዎች አስፈላጊዉን ዝግጅት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል። • ዉጤት ለማየት መግቢያ ዌብሳይት፦ http://result.neaea.gov.et/Home/Placement t.me/geradomedia 152 viewsGashu, 07:21