አቶ አበረ አዳሙ ህይወታቸው አለፈ! የቀድሞ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አበረ አዳሙ በድንገተኛ ህመም ህይዎታቸው ማለፉ ተሰማ። አቶ አበረ አዳሙ ከጥቂት ቀናት በፊት ነበር ከአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር ኃላፊነት የተነሱት። #Tikvah t.me/geradomedia 218 viewsGashu, 12:48