በትግራይ ክልል አዲስ ግዚያዊ ርዕሰ መስተዳድር ተሾመ! በትግራይ ክልል አዲስ ግዚያዊ ርዕሰ መስተዳድር ተሹሟል። በዚህም መሰረት ዶክተር አብርሀም በላይ የክልሉ ግዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር ሆነዋል። ዶ/ር አብራሃም ላለፉት 6 ወራት ጊዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩትን ዶ/ር ሙሉ ነጋን በመተካት ነው የተሾሙት። Via Natnael Mekonnen t.me/geradomedia 142 viewsGashu, 16:15