GODS GOSPEL pinned «ሰዎቹ ኢየሱስን ያላወቁበት ምክንያት(ማቴ 16:13-16) በጴጥሮስ እና ኢየሱስን:መጥመቁ ዮሐንስ ነው፣ኤልያስ ነው፣ኤርምያስ ነው ወይም ከነቢያት አንዱ ነው ባሉ ሰዎች መካከል ያለው ትልቁ #ልዩነት መከተላቸው ላይ ሳይሆን #የመከተላቸው_ምክንያት ላይ ነው። ጴጥሮስ #ጥቅሙን_ትቶ የተከተለ ሲሆን ሰዎቹ #ጥቅም_ፈልገው የተከተሉ ናቸው። ጴጥሮስ ኢየሱስ #የህይወት_ቃል ስላለው ሲከተል ሰዎቹ ግን ኢየሱስ…» 15:07