Get Mystery Box with random crypto!

ሰዎቹ ኢየሱስን ያላወቁበት ምክንያት(ማቴ 16:13-16) በጴጥሮስ እና ኢየሱስን:መጥመቁ ዮሐንስ | GOD'S GOSPEL

ሰዎቹ ኢየሱስን ያላወቁበት ምክንያት(ማቴ 16:13-16)

በጴጥሮስ እና ኢየሱስን:መጥመቁ ዮሐንስ ነው፣ኤልያስ ነው፣ኤርምያስ ነው ወይም ከነቢያት አንዱ ነው ባሉ ሰዎች መካከል ያለው ትልቁ #ልዩነት መከተላቸው ላይ ሳይሆን #የመከተላቸው_ምክንያት ላይ ነው።

ጴጥሮስ #ጥቅሙን_ትቶ የተከተለ ሲሆን ሰዎቹ #ጥቅም_ፈልገው የተከተሉ ናቸው።
ጴጥሮስ ኢየሱስ #የህይወት_ቃል ስላለው ሲከተል ሰዎቹ ግን ኢየሱስ #ፈውስና_ተዓምራት ስላለው የተከተሉ ናቸው።
ጴጥሮስ ሰጪውን #ስለማንነቱ ሲከተል ሰዎቹ ሰጪውን #ስለስጦታው የተከተሉ ናቸው።

Check yourself and be changed by the grace of God.
የእነዝህ ሰዎች #አይነት ህይወትና ምልልስ ካላችሁ ቤተክርስቲያን ውስጥ #ብዙ_ዓመታትን ልትቆዩ ትችላላችሁ #እግዚአብሔርን ግን በፍፁም #ልታውቁት_አትችሉም።
እግዝአብሔርን #ስለማንነቱ መከተል ስትጀምሩ #ብቻ ነው የሚታወቁት ።

  “እንወቅ፤ እናውቀውም ዘንድ #እግዚአብሔርን እንከተል..::"-ሆሴዕ 6፥3

#Follow_God_for_who_He_is
#Seek_God_for_who_He_is

Share it
Join @Godsgospel
        @Godsgospel