እስከሚቀጥለው እሁድ ግንቦት 6 ድረስ ልንቀበላቸው የምንችለው ውስን ተማሪዎችን ብቻ ነው።
በዚህ በመጨረሻ ሳምንት መመዝገብ የሚችሉት ከሁለቱም የትምህርት ዘርፍ እንደሚከተለው ይሆናል
➲
ከተፈጥሮ ሳይንስ(natural) 89 አዲስ ተማሪዎችን➲
ከማህበራዊ ሳይንስ(social) 76 አዲስ ተማሪዎችን እስከ ግንቦት 6 2015 ደረስ ብቻ መቀላቀል ትችላላችሁ ከግንቦት 6 በኃላ ሙሉበሙሉ የአዲስ ተመዝጋቢ ቅበላ ዝግ ስለምሆን የተወሰነው ኮታ ከመሙላቱ በፊት በቅድምያ እንዲትመዘገቡ ልናሳስባችሁ እንወዳለን።
ለመመዝገብ ይህን ቦት ይጠቀሙ
@EntranceHubBot
ለበለጠ መረጃ
▣ @EntranceHubEthiopia
Entrance Hub Ethiopia