“አላህ መልካም ለሻለት ሰው ዲኑን ያስገነዝበዋል” ታላቅ የምስራች ለኢስላማዊ እውቀት ፈላጊ ሴቶች በሙሉ ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ዳሩል ሐዲሥ የሸሪዓ ትምህርቶችና የዐረብኛ ቋንቋ መማሪያ ኢንስቲትዩት ቤተል ቅርንጫፍ ለሴቶች ልዩ የዲን ኮርስ አዘጋጅቶ ይጠብቆታል። የምዝገባ ጊዜ፦ከሰኞ መስከረም 10— ሀሙስ መስከረም 13 /2014 የመመዝገቢያ ሰዐት ከ3:30— 6:30 የምዝገባ ቦታ፦ ቤተል አደባባይ ንግድ ባንክ ያለበት ህንፃ 4ኛ ፎቅ ለበለጠ መረጃ፦ ስልክ ቁጥር 0911692377 0911375952 ማሳሰቢያ፦ ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ቀድመው ይመዝገቡ!! ምዝገባው ነባሮችንና አዲስ ጀማሪዎችንም ያጠቃልላል። ዳሩል ሀዲስ @darulhadis18 266 views09:09