“አላህ መልካም ለሻለት ሰው ዲኑን ያስገነዝበዋል” ታላቅ የምስራች ለኢስላማዊ እውቀት ፈላጊ ሴቶች በሙሉ በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ዳሩል ሀዲስ የሸሪዓ ትምህርቶችና የዐረብኛ ቋንቋ መማሪያ ኢንስቲትዩት እድሜያቸው ከ15 አመት በላይ ለሆነ ሴት ተማሪዎች የዲን ትምህርት ለመጀመር ዝግጅቱን አጠናቆ ምዝገባ መጀመሩን ሲገልፅ በታላቅ ደስታ ነው የትምህርት ቀናት እና ሰአት አማራጮች በጠዋቱ ክፍለ ጊዜ ከሰኞ-ጁሙኣ=ቁርአንና ኪታብ በሳምንት 3 ቀን=ቁርአንና ኪታብ ቅዳሜ ብቻ=የኪታብ ቂረኣ በከሰአቱ ክፍለ ጊዜ ከሰኞ- ጁምኣ =ቁርአንና ኪታብ ከሰኞ- ሀሙስ =የኪታብ ቂረኣ ቅዳሜ= የኪታብ ቂረኣ ከአስር በኃላ ከሰኞ- ጁምኣ=ቁርአንና ኪታብ የሚሰጡት ትምህርቶች ቁርአን ያልቀሩ እና ጀማሪ የኪታብ ተማሪዎችንም የሚያካትት ይሆናል። መመዝገቢያ 300ብር የምዝገባ ጊዜ፦ ከጁምኣ ነሐሴ 21/2013 እስከ ጿግሜ 3/2013 የምዝገባ ሰአት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ከ3:00_10:00 ጁምኣ ከሰአት አይኖርም። የምዝገባ ቦታ፦ ከጦር ሀይሎች ከፍ ብሎ የሚገኘው አባጅፋር መስጂድ ከሴቶች መግቢያ በር ፊት ለፊት (የቀድሞው መርየም መድረሳ) ለበለጠ መረጃ፦ በስልክ ቁጥር 0904 36 66 66 ወይም 0967 67 18 91 ይደውሉ ማሳሰቢያ፦ ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ቀድመው ይመዝገቡ!! ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር @darulhadis18 364 views08:27