እንዳያመልጣችሁ! ሴቶች ለሴቶች የሙሀደራ ፕሮግራም የተለመደው የሙሀደራ ፕሮግራማችን በአላህ ፈቃድ፦ ስለተከበረው የእዝነት ወር አቀባበል እና ሌሎች ወሳኝ ርዕሶች ለመተዋወስ እሁድ መጋቢት 18፣2014 ከጠዋቱ 3:00-6:00 ቀጠሮአችን በኢብኑ መስዑድ ይሁን። አድራሻ: 18 አደባባይ የሚገኘው መርከዝ ኢብኑ መስዑድ መልእክቱን ለእህቶች በማድረስ የአጅሩ ተቋዳሽ እንሁን! https://t.me/darulhadis18 1.3K views11:18