ሴቶች ለሴቶች የሙሀደራ ፕሮግራም የተለመደው ወርሃዊ የሙሀደራ ፕሮግራማችን በአላህ ፈቃድ፦ እምነታችን እና ብዙዎች የተዘናጉባቸው ክልከላዎች በሚሉ ወሳኝ ርእሶች ትምህርት አዘጋጅተን እየጠበቅናችሁ ነው። ኑ! ተባብረን የተሻለ ማንነት በመፍጠር የሁለት ሀገር ስኬትን እንጎናፀፍ! ቅዳሜ ሚያዝያ 8፣2014 ከጠዋቱ 3:00-6:00 ቀጠሮአችን በኢማሙ አህመድ መስጂድ ይሁን። አድራሻ: አለም ባንክ/ አንፎ አል-ጋዚ አደባባይ መልእክቱን ለእህቶች በማድረስ የአጅሩ ተቋዳሽ እንሁን! https://t.me/darulhadis18 813 views08:42