በሶስተኛው ዙር የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ቤተሰብ እደላ #ጎንደር #አለምገና እና #ሰበታ አካባቢ ለሚገኙ 510 ተማሪዎች ከእናንተ ከቤተሰቦቻችን የሰበሰብነውን የመማሪያ ቁሳቁስ አድርሰናል አሁንም የመማሪያ ቁሳቁሶችን እየሰበሰብን ነው ካሰብነው ግብ እንድንደርስ ቅን ልብ ያላችሁ ቤተሰቦቻችን እገዛ ያስፈልገናል +251 91 306 6033 / +251 92 367 9220 170 views05:00