በሁለተኛው ዙር የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ቤተሰብ እደላ #ለገጣፎ #ቼሻየር_ሃዋሳ #ቡልጋ_አንጎላላ #ወይንእንባደራ እና #ዳለቲ አካባቢ ለሚገኙ 490 ተማሪዎች ከእናንተ ከቤተሰቦቻችን የሰበሰብነውን የመማሪያ ቁሳቁስ አድርሰናል አሁንም የመማሪያ ቁሳቁሶችን እየሰበሰብን ነው ካሰብነው ግብ እንድንደርስ በጎ ልብ ያላችሁ ቤተሰቦቻችን እገዛ ያስፈልገናል +251 91 306 6033 / +251 92 367 9220 194 views13:12