ውድ የቻናላችን ተከታዮች ባለፈው ባልናችሁ መሠረት ዝግጅታችንን አጠናቀን መጥተናል። ልክ እንደ ከዚህ ቀደሙ ፍትሀዊነት በተሞላበት መልኩ ብሄር ፣ ሃይማኖት ፣ ቀለም ሳይለይ ፍፁም ኢትዮጵያዊ መንፈስን በተላበሰ መልኩ ውድድሩ የሚቀጥል ይሆናል። ለ አሁኑ ዙር ያዘጋጀነው ውድድር ባለፈው ሳምንት በተከበረው መስቀል በዐል ላይ ተወዳዳሪዎች እራሳቸው ያነሱትን ፎቶግራፍ በመላክ ነው የሚሆነው። ዳኝነቱን በተመለከተ 30% የሚሆነውን የሚወስኑት ዳኛዎች ሲሆኑ የቀረው 70% ደግሞ በታዳሚያን የሚወሰን ይሆናል። እዚህ ውድድር ላይ መሣተፍ የምትፈልጉ ቤተሰቦቻችን @XL_GRAPHICS ላይ ስራዎቻችሁን አጋሩን። ማሳሰቢያ: - ሁሉም ተወዳዳሪ 1 ፎቶ ብቻ ነው መላክ የሚችለው። በተጨማሪ ከስራዎቻችሁ ጋር ሙሉ ስማችሁን እና አድራሻ መላካችሁን አረጋግጡ። ስራዎቻችሁን ከነገ ጀምሮ ለተከታዮቹ 2 ቀናት የምንቀበል ይሆናል ከዛ ቡሃላ የሚላክ ማንኛውም ስራ ተቀባይነት አይኖረውም። ለተወዳዳሪዎቻችን መልካም እድል 2.8K views18:44