Get Mystery Box with random crypto!

የፈረንሳይ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን የስራ ጉብኝት ላይ እያሉ በጥፊ ተመቱ። ፕሬዚደንቱ በደቡብ | ❿ⓉⒽ 🅕🅤🅝 ™

የፈረንሳይ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን የስራ ጉብኝት ላይ እያሉ በጥፊ ተመቱ።

ፕሬዚደንቱ በደቡብ ምስራቅ ፈረንሳይ #ደሮም_ከተማ ጉብኝት በማድረግ ላይ እያሉ ነው በጥፊ የተመቱት። gossip

ማክሮን በተከለለ አጥር ውስጥ የነበሩ ሰዎችን ሰላም ለማለት ጠጋ ሲሉ ነው ክስተቱ የተፈፀመው።

ፕሬዚዳንቱ በጥፊ ሲመቱ “ Down with Macron-ism ” የሚሉ ቃላት ይሰሙ ነበር።

ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ሁለት ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፈረንሳይ ዜና አውታሮች ዘግበዋል።