Get Mystery Box with random crypto!

Freshman course

Logo of telegram channel freshman_course — Freshman course F
Logo of telegram channel freshman_course — Freshman course
Channel address: @freshman_course
Categories: Education
Language: English
Subscribers: 807
Description from channel

In this channel already posted and will be posted
👉 Power point
👉 Documents
👉 Reference
👉 worksheets
👉Mid Exam, Final Exam

Ratings & Reviews

2.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

1


The latest Messages 9

2022-05-14 12:10:00

2.2K views*Undisputed TtS*, 09:10
Open / Comment
2022-05-13 17:02:03 Wollega University
የካምፓስ ምደባ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች!!

Natural Science Main Campus
A-N
Shambu Campus
O-Z
Social Science Main Campus
A-E
Gimbi Campus
F-Z

በስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል መሰረት በተመደባችሁበት ካምፓስ ከግንቦት 15-17/2014 መገኘት ይኖርባችኋል


Psychology chapter one
School of though





ቴሌግራም ላይ እንዴት ገንዘብ እንዳገኝን የሚያሳይ video





Score nice achievement
Check this video



2.6K views*Undisputed TtS*, 14:02
Open / Comment
2022-05-13 17:00:39 #MizanTeppiUniversity

በ2014 የትምህርት ዘመን ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የቅድመ-ምረቃ መደበኛ የመጀመሪያ አመት አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ ዩኒቨርሲቲው መቀበል የሚጀምርበት ጊዜ #ግንቦት_17 እና 18/2014 ዓ/ም መሆኑን እያስገነዘብን ተማሪዎቻችን ወደ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ መንቀሳቀስ ከመጀመራችሁ በፊት ሪፖርት ማድረጊያና የመመዝገቢያ ቦታ እንደሚከተለው ይሆናል፡

1ኛ. በተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርት መስክ ለተመደባችሁ ተማሪዎች -ቴፒ ከተማ በሚገኘው ቴፒ ግቢ፣

2ኛ. በማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት መስክ ለተመደባችሁ ተማሪዎች- ሚዛን- አማን ከተማ በሚገኘው ዋናው ግቢ መሆኑን እየገለጽን

ለምዝገባ ስትመጡ፡

የ10ኛና 12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ውጤት እንዲሁም ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪብት ኦሪጂናልና ሦስት ኮፒ፣

የቅርብ ቀን ሦስት በአራት (3x4) የሆነ ጉርድ ፎቶግራፍ (ብዛት = 9)

ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኋል፡፡

ማሳሰቢያ፣ ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይተው የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
Psychology chapter one
School of though





ቴሌግራም ላይ እንዴት ገንዘብ እንዳገኝን የሚያሳይ video





Score nice achievement
Check this video



2.3K views*Undisputed TtS*, 14:00
Open / Comment
2022-05-13 16:40:51

2.2K views*Undisputed TtS*, 13:40
Open / Comment
2022-05-13 06:06:30 #WerabeUniversity

በ2014 ትምህርት ዘመን ከትምህርት ሚኒስቴር ወደ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹህ የቅድመ ምረቃ መደበኛ መርሃ ግብር ተማሪዎች የ1ኛ አመት 1ኛ ሴሚስተር ምዘገባ ግንቦት 15-16/2014 የሚከናወን መሆኑን እያሳወቅን ተማሪዎች ለምዝገባ ሲመጡ፡

፨የ8ኛ፣ የ10ኛና የ12ኛ ክፍል ክልላዊና ብሄራዊ ፈተና ውጤት ዋናው እና አንድ የማይመለስ ኮፒ
፨ከ9-12 ትራንስክሪፕት ዋናውና አንድ የማይመለስ ኮፒ
፨ የስፖርት ትጥቅ፣አንሶላ፣ብርድ ልብስ፣ትራስ ልብስ ይዘው ማምጣት ይኖርባቸዋል፡፡

·ማሳሰቢያ-
የ2012 ወይም የ2013 ባች የቅድመ ምረቃ መደበኛ መርሃ ግብር ተማሪዎች ሆነው የ1ኛ አመት 1ኛ ሴሚስተር ምዝገባ ፈጽመው ነገር ግን ትምህርት ሳይጨርሱ የመልሶ ቅበላ ፎርም ሞልተው ትምህርት ያቋረጡ ተማሪዎች የመልሶ ቅበላ ፎርም በመያዝ ግንቦት 15-16/2014 ብቻ ለመልሶ ቅበላ ማመልከት ይኖርባቸዋል፡፡

የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት


Join freshman course
1.2K viewsMB, 03:06
Open / Comment
2022-05-12 10:59:17

2.3K views*Undisputed TtS*, 07:59
Open / Comment
2022-05-11 23:51:49

2.1K views*Undisputed TtS*, 20:51
Open / Comment
2022-05-10 17:08:00 #SPHMMC

በ2014 ዓ.ም የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የሕክምና ትምህርት ለመማር የተመረጣችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ግንቦት 15 እስከ 17/2014 ዓ.ም ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል።

ወደኮሌጁ በምትሄዱበት ጊዜ፦

የ1ዐኛ እና 12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬት ዋና እና ኮፒ

ከ9-12 ክፍል የተማራችሁበትን ትራንስክሪፕት ዋና እና ኮፒ

8 ፓስፖርት ሳይዝ ፎቶግራፍ

አንሶላ፣ ብርድልብስ እና የትራስ ልብስ

የስፖርት ልብስና ጫማ ይዛችሁ እንድትሄዱ።

ከላይ ከተጠቀሱት ቀናት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጡ ተማሪዎችን ኮሌጁ የማናስተናግድ መሆኑን አስታውቋል።


ለተጨማሪ መረጀ 0118965125 / 976 መጠየቅ ይቻላል፡፡

ምንጭ፦ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ሬጅስትራርና አልሙናይ ማናጅመንት ዳሬክቶሬት
2.7K viewsMB, 14:08
Open / Comment
2022-05-10 14:04:38 #Konso #Ale #Amaro

2023 ተማሪዎች የድጋሜ ፈተና ይወስዳሉ።

በኮንሶ ዞን ፣ በአማሮ ልዩ ወረዳ እንዲሁም ኧሌ ልዩ ወረዳ በፀጥታ ችግር ውስጥ ሆነው የ2013 የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ተፈትነው ውጤት ያልመጣላቸው ተማሪዎች ከ2014 ተፈታኞች ጋር ድጋሚ ፈተና እንዲወስዱ ተወስኖላቸዋል።

ትላንትና የኮንሶ ዞን 773 ተማሪዎች ከ5 ትምህርት ቤቶች የድጋሜ ፈተና እንዲወስዱ መወሰኑን መግለፁን የሚመለከት መረጃ ልከንላችሁ ነበር።

ከኮንሶ ዞን ባለፈ በአማሮ ልዩ ወረዳ 7 ትምህርት ቤቶች 1171 ተማሪዎች በኧሌ ልዩ ወረዳ በ3 ትምህርት ቤቶች 79 ተማሪዎች የድጋሜ ፈተና እንዲወስዱ ተወስኖላቸዋል።

በአጠቃላይ በአንድ ዞን እና ሁለት ልዩ ወረዳዎች የድጋሜ ፈተናውን የሚወስዱት 2,023 ተማሪዎች ናቸው።

እነዚህ ተማሪዎች በአካባቢያቸው ላይ የፀጥታ ችግር በተደጋጋሚ እየተከሰተ ከፍተኛ በሆነ የስነ ልቦና ጫና ውስጥ ሆነው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የተፈተኑ ሲሆን ነገር ግን ወደ ዩኒቨርሲቲ ሊያስገባቸው የሚችል ውጤት ሊያመጡ አልቻሉም።



2.7K viewsMB, edited  11:04
Open / Comment
2022-05-10 12:37:26

2.5K views*Undisputed TtS*, 09:37
Open / Comment