Get Mystery Box with random crypto!

'የተፈናቀሉ ዜጎች ምርጫ ይመርጣሉ' - ወ/ሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ የተፈናቀሉ ዜጎች ባሉበት ማዕከል | ገራዶ ሚዲያ

"የተፈናቀሉ ዜጎች ምርጫ ይመርጣሉ" - ወ/ሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ

የተፈናቀሉ ዜጎች ባሉበት ማዕከል ሆነው በዘንድሮው ምርጫ እንደሚሳተፉና ምርጫ እንደሚመርጡ ወ/ሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ ተናገሩ። ከአካባቢያቸው በችግር ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎች መብታቸውን በፍፁም አያጡም ያሉት ወ/ሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ ተፈናቃዮቹ በያሉበት ማዕከል ሆነው የሚመርጡት የምርጫ ውጤትም ቀድሞ ከመጡበት አካባቢ የምርጫ ውጤት ላይ የሚደመር መሆኑን ገልፀዋል። #Tikvah

t.me/geradomedia