#Update “ህወሓት” እና “ሸኔ” ን በሽብርተኝነት ተፈረጁ! የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት “ህወሓት” እና “ሸኔ” በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ በሚንስትሮች ምክር ቤት የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምጽ አፅድቆ "ህወሓት” እና “ሸኔ” ን በሽብርተኝነት ፈርጇል። #EBC t.me/geradomedia 316 viewsGashu, edited 07:15