ፋሲል ከነማ ሻምፒዮን ሆኗል! ፋሲል ከነማ በ2013 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ገና 4 ጨዋታዎች እየቀሩት ሻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል፡፡ ፋሲል ከተማ ሻምፒዮን መሆኑን ያረጋገጠው ኢትዮጵያ ቡና ከ ወላይታ ድቻ ዛሬ ባካሄዱት ጨዋታ አቻ መለያየታቸውን ተከትሎ ነው። የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች እንኳን ደስ አላችሁ! t.me/geradomedia 2.1K views....., 14:57