2021-11-27 21:07:22
1*°°°መናፍቃንና ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ሆድና ጀርባ መሆናቸውን የሚያሳዩ 60 ነጥቦች◦
1. መናፍቃን፡- የጻድቃን መታሰቢያ በዓል መከበር የለበትም።
2. መናፍቃን፡- ቅዱሳን አማላጅና አስታራቂ አይደሉም፡፡
3. መናፍቃን፡- ኢየሱስ ዛሬም አማላጅ ነው።
4. መናፍቃን፡- ሥራ አያጸድቅም፡፡
5. መናፍቃን፡- ጾም አያስፈልግምተ
6. መናፍቃን፡- መጽሐፍ ቅዱስ 66ቱ ብቻ ነው፡፡
7. መናፍቃን፡- ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ አትባልም፡፡
8. መናፍቃን፡- ሐይማኖት አያስፈልግም፡፡
9. መናፍቃን፡- ጥምቀት ለድህነት አይጠቅምም፡፡
10.መናፍቃን፡- የጌታ ስጋና ደም (ቁርባን) ምሳሌ ብቻ ነው።
11. መናፍቃን፡- ታቦት በአዲስ ኪዳን ተሽሯል፡፡
12. መናፍቃን፡- ቤተ መቅደስ በአዲስ ኪዳን አያስፈልግም።
13. መናፍቃን፡- መስቀል መያዝ/
መጠቀም አይገባም፡፡
14. መናፍቃን፡- ማህተብ በአንገት ማሰር አያስፈልግም፡፡
15. መናፍቃን፡- ሕፃናት መጠመቅ የለባቸውም፡፡
16. መናፍቃን፡- ለሞተ ሰው መጸለይ አይገባም፡
17. መናፍቃን፡- በቅዱሳን ስም መዘከር/ምጽዋት መስጠት
አያስፈልግም፡፡
18. መናፍቃን፡- በቅዱሳን ስም ቤተ ክርስቲያንን መሰየም ትክክል አይደለም፡፡
19. መናፍቃን፡- ቅዱሳት ስዕላት አያስፈልጉም፡፡
20. መናፍቃን፡- ቅዱሳን መላእክት አማላጅ አይደሉም፡፡
21. መናፍቃን፡- የጌታ እናት አልተነሣችም፡፡
22. መናፍቃን፡- የጌታ እናት የአዳም የውርስ ኃጢአት /ጥንተ አብሶ/ አለባት።
23. መናፍቃን፡- ኃጢአትን ለካህን መናገር/መናዘዝ አይገባም፡፡
24. መናፍቃን፡- ስግደት አያስፈልግም፡
25.መናፍቃን፡- ሴት ፀጉሯን ሳትሸፍን መጸለይ ትችላለች፡፡
ለነዚህ ሁሉ መልሶች በድንቅ መምህሮቻችን
1)መምህር ምህረት አብ አሰፋ
2)መምህር ዘበነ ለማ
3)መምህር ሮዳስ ታደሰ
4)መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን
ድንቅ ድንቅ መልሶች ተሰተዋል።አሁኑኑ ቻናሉ ላይ ገብተው ይመልከቱ
155 views18:07