🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

Beza International Church

Logo of telegram channel bezachurch — Beza International Church B
Logo of telegram channel bezachurch — Beza International Church
Channel address: @bezachurch
Categories: Religion
Language: English
Subscribers: 2.09K
Description from channel

Beza International Church is a nondenominational Christian fellowship located in Addis Ababa, Ethiopia. The church was founded with the vision "Redeeming Nations in Righteousness!"
To connect with us, please reach out - @bezaconnect
Linktr.ee/bezachurch

Ratings & Reviews

1.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

1


The latest Messages 162

2021-04-02 07:28:56
345 views04:28
Open / Comment
2021-04-02 06:00:42 Good Morning Beza!

Here’s your Daily Devotional for today by Pastor Misael Milkias፡

“If we know much but are not United much then we’re lacking in maturity!”

“ብዙ የምናውቅ ከሆነ፤ ግን ብዙ አንድነት ከጎደለን ብስለት ጎድሎናል ማለት ነው!”

Daily Devo 242 (April 2, 2021)
ዕለታዊ ቃል 242 (መጋቢት 24/ 2013)

http://bit.ly/DailyDevo242
***

For prayer, reach out
ለፀሎት በዚህ ያግኙን

@needprayer
370 views03:00
Open / Comment
2021-04-01 09:59:53 https://www.bible.com/reading-plans/24620/
Hi Beza, we would like to announce that our 3rd devotional series is available on the YouVersion Bible app. Please invite your friends and family to read it. Much blessings!
170 views06:59
Open / Comment
2021-04-01 07:21:33 ጌታን መጠየቅ


የመጋቢት 23/ 2013 ዕለታዊ ቃል
2ሳሙኤል 2:1፣ ሮሜ 8፡14 ይነበብ


ጌታን መጠየቅ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተደጋግሞ የሚስተዋል አካሄድ ነው፤ በብሉይ እና በአዲሱ ኪዳን ውስጥም እናገኘዋለን። አምላካችን በሕይወታችን ሚና እንዲኖረውና ተካፋይ እንዲሆን ፍላጎት እንዳለው ያሳያል።
 በመጽሐፍ ቅዱስ  ውስጥ ሰዎች ታላላቅ  ውሳኔ ከመወሰናቸው በፊት ጌታን የሚጠይቁባቸው ብዙ ጊዜያት ነበሩ። አንዳንድ ጊዜ፣ እግዚአብሔር በኡሪም፣ በሌላ ጊዜ ደግሞ በነቢያት አልፎ አልፎም በሕልም ይመልሳል። በአዲስ ኪዳን ሮሜ 8፡14 “በእግዚአብሔር መንፈስ የሚመሩ ሁሉ እነዚህ የእግዚአብሔር ልጆች ናቸው” ይለናል።

ተህዋሲያንን የማጽዳትን ሂደትን  የፈጠረ አንድ ፈረንሳዊ ሳይንቲስት “ዕድል ለተዘጋጀ አእምሮ ታደላለች” ማለቱ ተጠቅሷል። የእግዚአብሔር ሰዎች በተለመደው ሁኔታ ቢሄዱ ሊያበላሹት ለሚችሉት የ‘ካይሮስ ቅጽበት’ እግዚአብሔርን በመጠየቅ አግባብነት ያለው ምላሽ የሚሰጡ ናቸው። ከዚህ ጋር በተያያዘ ከዚህ በታች ያሉት ታሪኮች ከብሉይ ኪዳን የተወሰኑ ጭብጦች ናቸው።
 
በህይወት ውስጥ ሽግግር
ዳዊት ሕይወቱን ለጊዜውም ቢሆን ኮብላይ ተሰዳጅ ሆኖ በዋሻና በጠላት ግዛት ውስጥ ካሳለፈ በኋላ እግዚአብሔርን ጠየቀ። ይህ አካሄድ አስፈላጊ ነበር፣ ምክንያቱም አንድ ሰው ‘በንግስና ስፍራ ላይ ያለው ሰው ሞቷል፣ የንጉሥነት ቦታው ክፍት ነው፣ ዳዊት ደግሞ ብዙ የሲቪልና እና የጦር ሠራዊት ደጋፊዎች አሉት፣ ስለዚህ የዳዊት መንገስ ጥያቄ ውስጥ የሚገባ አይደለም’ ሊል ይችላል። ዳዊት ግን ቆም ብሎ እግዚአብሔርን ጠየቀ፤ እናም እግዚአብሔር ንግስናውን እንዲፈልግ መምራት ብቻ ሳይሆን ከየት መጀመር እንዳለበት ነገረው (2ሳሙ2:1)።
 
ሃላፊነትን በማስተላለፍ
ሙሴ እስራኤላውያንን ከግብፅ ካወጣቸው ሀላፊነቱን ለመልቀቅ ጊዜው እንደደረሰ ተገነዘበ። እግዚአብሔር የወደደውን ያደርጋል  ብሎ የማሰብ ነፃነት ነበረው። እርሱ ግን ጥሩ ባላደራ በመሆኑ ተተኪውን ኢያሱን በተመለከተ እግዚአብሔርን ጠየቀ (ዘኁልቁ27:18-21)።
 
ወደ አጋርነት መሄድ
በኢያሱ 9፡14 ላይ እስራኤላውያን በችኮላ ከገባዖናውያን ጋር አጉል ጉድኝት ውስጥ የገቡበትን ታሪክ እናነባለን። ውሳኔው በሚመጣው ትውልድ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር የሚችል በመሆኑ በጣም ወሳኝ ነበር። እግዚአብሔር እንዲህ ያለ ስህተት እንዳንሰራ ይፈልጋል፤ እነርሱም ጌታን እንዳልጠየቁ በግልፅ ያሳያል።
 
የሕይወት ተዛምዶ
ሁላችንም በሕይወታችን የተለያዩ ገጽታዎች ውስጥ የምንወስናቸው ውሳኔዎች አሉን። አንዳንዶቹ ውሳኔዎች ከሌሎቹ የበለጠ ከባድ ናቸው። አንዳንዶቹ ውሳኔዎች በቀላሉ የሚቀለበስ ናቸው፣ ሌሎቹ ግን የሚያስከትሏቸው ዘላለማዊ ውጤቶች ሊኖራቸው ይችላል። እንደ አዲስ ኪዳን አማኞች በመንፈስ ቅዱስ ላይ ጥገኛ መሆንን መማር የሁልጊዜ ግባችን መሆን አለበት።

ፀሎት
ጌታ ሆይ መንገዶችህን እንዳስተውል እርዳኝ !
217 views04:21
Open / Comment
2021-04-01 07:21:29
170 views04:21
Open / Comment
2021-04-01 07:20:59   Inquiring of the Lord 
 

A Daily Devotional for April 1, 2021
Read 2 Samuel 2:1, Romans 8:14

Inquiring of the Lord is a reoccurring discipline throughout the bible.  We find it both in the old and new testament. It demonstrates that our God has a desire and will to take part our lives.
There were many moments mentioned in scripture where people inquired of the Lord before making a major decision. Sometimes, God would answer by the Urim, another time by the prophets and at times by dreams. In the New Testament, Romans 8:14 tells us that “For all who are being led by the Spirit of God, these are sons of God.”

A French Scientist who invented the pasteurization process is quoted as saying, “opportunity favors the prepared mind.” Through inquiry, God’s people have often found themselves responsive to a Kairos moment that they would have misused under normal circumstances. The stories below are some themes from the Old Testament. 

Transition in life
David having spent his life as a fugitive in caves and enemy territory, he inquired of the Lord. This discipline is significant because one might reason the incumbent is dead, the kingship position is open, David has a lot of supporting civilians and an army; it should be a no-brainier. But David paused, inquired and God not only led him to pursue the kingship but also told him where to begin. 2 Samuel 2:1

Transferring Responsibility
Moses having led the Israelites out of Egypt, recognized that his time to leave the office had come. He was at liberty to reason that God will do whatever he wants. But being a good steward, he inquired of the Lord in regards to his successor Joshua.  Numbers 27:18-21:

Going into Partnership
In Joshua 9:14, we read a story where the Israelites got into a bad association in haste with the Gibeonites. The decision was so significant that it can impact future generations to come. God desires that we don’t make such a mistake that it clearly highlights they did not inquire of the Lord.

Life Application
We all have decisions to be made in various dimensions of our life. Some decisions are more serious than others. Some decisions are easily reversible, while others may have eternal consequences. Learning to be dependent on the Holy Spirit should be our lifetime goal as new testament believers.

Prayer
Lord help me to consider your ways.
179 views04:20
Open / Comment
2021-04-01 07:20:19
190 views04:20
Open / Comment
2021-04-01 06:00:00 Good Morning Beza!

Here’s your Daily Devotional for today by Hawen Wakuma፡

“For all who are being led by the Spirit of God, these are sons of God” Romans 8:14

“በእግዚአብሔር መንፈስ የሚመሩ ሁሉ እነዚህ የእግዚአብሔር ልጆች ናቸው” ሮሜ 8፡14

Daily Devo 241 (April 1, 2021)
ዕለታዊ ቃል 241 (መጋቢት 23/ 2013)

http://bit.ly/DailyDevo241
***

For prayer, reach out
ለፀሎት በዚህ ያግኙን

@needprayer
219 views03:00
Open / Comment
2021-03-31 09:59:55 እባክዎ የሆም ኬር ሕብረት ማጥኛ እዚህ ያግኙ፡፡ የቤዛ ሆምኬር ቡድኖች በአካል መገናኘት ስለጀመሩ በአቅራቢያችሁ በሚገኙ የሆም ኬር ቡድኖች ለመገናኘት እባካችሁ ደውሉልን (ለአማርኛ፡+251955984641 ለእንግሊዝኛ፡+251942192942 )
340 views06:59
Open / Comment
2021-03-31 09:59:55 Please find here the discussion material for this week. Home care groups have resumed in-person meetings, so please contact us to join one of our homecare groups. (English: +251942192942 and Amharic: +251955984641)
327 views06:59
Open / Comment