Get Mystery Box with random crypto!

Beza International Church

Logo of telegram channel bezachurch — Beza International Church B
Logo of telegram channel bezachurch — Beza International Church
Channel address: @bezachurch
Categories: Religion
Language: English
Subscribers: 2.09K
Description from channel

Beza International Church is a nondenominational Christian fellowship located in Addis Ababa, Ethiopia. The church was founded with the vision "Redeeming Nations in Righteousness!"
To connect with us, please reach out - @bezaconnect
Linktr.ee/bezachurch

Ratings & Reviews

1.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

1


The latest Messages 5

2022-06-24 16:00:27
ሰላም የቤዛ ቤተሰብ!

እንደተለመደው የቅዳሜ ማለዳ ፀሎታችን እንደተጠበቀ ነው።

ጠዋት ከታች ያለውን አገናኝ ይጠቀሙ።


https://us02web.zoom.us/j/84216976202

ቅዳሜ ከጠዋቱ 1-2 ሰዓት ድረስ እንገናኝ።፡


የጌታ ስም ይባረክ!

(ፕሮግራሙ በአማርኛ ቋንቋ ብቻ እንደሆነ እናስታውቃለን [For Amharic Speakers only])
163 views13:00
Open / Comment
2022-06-24 12:00:55
Our monthly Young Adults program will be held tomorrow June 25, 2022 at the TK 8th floor at 3pm. This month’s Destiny will be under the topic “Perceptional Living - Overcoming Deception” by Mekdes Gebrewold. Mekdes is Founder and CEO of Ashagari Learning and Development and a PhD candidate in Mediation and Conflict Resolution. She comes with a vast experience in strategic Management, Training, Mentorship, and coaching. So be there on time to be inspired for a time of learning, fun and fellowship!
227 viewsedited  09:00
Open / Comment
2022-06-24 10:00:12
Hello everyone, we have Prayer Unusual today at 4:00 - 7:00PM (English Program) at Tabernacle in a hall in the basement of the new building.

Let's pursue God and seek His face together!!
246 views07:00
Open / Comment
2022-06-24 06:56:13 "Please find the link for the devotional for today by Kibrom:

SAMARIA
ሰማርያ

" Samaria was reached with the gospel!"

“ሰማርያ በወንጌል ተደርሳለች!"

Beza Devo 427 (June 24, 2022)
የቤዛ ቃል 427 (ሰኔ 17/ 2014)

https://bit.ly/DailyDevo427

***

For prayer, reach out
ለፀሎት በዚህ ያግኙን
@bezaconnect
275 viewsedited  03:56
Open / Comment
2022-06-23 15:18:59 https://soundcloud.com/bezachurch/destiny-week-1-with-tewodros-tadesse
153 views12:18
Open / Comment
2022-06-23 10:01:00
ሰላም የቤዛ ቤተሰቦች፣ ዛሬ ከ10 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ድረስ በአዲሱ ሕንፃ ምድር ቤት ውስጥ በሚገኘው አዳራሽ ውስጥ ያልተለመደ ፀሎት ፕሮግራም ይኖረናል፡፡

የእግዚአብሔርን ፊት አብረን እንፈልግ!!
223 views07:01
Open / Comment
2022-06-22 08:15:35  SAMARIA

A Devotional for June 22, 2022

Read Luke 10:25, Acts 1: 7, Matthew 10: 5, John 4:1- 25

In Matthew 10: 5 we read Jesus telling his disciples not to go to the towns of the Samaritans, that is at the beginning of the disciple’s ministry in which he tells them only to go to the lost children of Israel. He knew what the cultural background of these two nations were but instead He went himself. He didn’t stumble there by chance, but He had to go there because there is something that he can only do. To give them a drink of the living water, to deal with that darkness and to shine a light in it.

To proclaim that the kingdom of God is near because they wouldn’t have listened if they heard it from the people that were treating them badly for years. He needed an amazing testimony to break that resistance, a testimony of a broken woman, a testimony of the outcast and testimony of the one who has the concept of worship but who has lost a truck and he found that in one Samaritan. Her instruction with Jesus became the testimony so many needed, not just to hear about him but also to interact with him face to face. Mind you Jesus did not change Himself; He just became more approachable. Even the woman was surprised that a Jew was talking to her because the other Jew’s wouldn’t.  He allowed her to ask him questions without judgment and he answered her curiosity. 

At the ascension, the disciples were curious about the restoration of Israel's kingdom and Jesus' answer was about becoming a witness, our great commission! Since Jesus Himself has laid the foundation now, He asked the disciples to go to Samaria after receiving the Holy Spirit. He did not only say Israel, but He also included Samaria intentionally. If He was intentional to preach the kingdom to Samaria, so should we!  

Life Application
Reach out to one person that needs to hear the love of God today! 

Prayer
Lord, I thank you for the opportunity that you have given me to be a witness in your kingdom. Help me reach out to those people that need to hear you love intentionally.

If you have any prayer requests, please write to us on @bezaconnect.
335 views05:15
Open / Comment
2022-06-22 08:15:18
244 views05:15
Open / Comment
2022-06-22 08:14:57 ሰማርያ

የሰኔ  15/ 2014 ቃል

ሉቃስ 10፡ 25፣ የሐዋርያት ሥራ 1፡ 7፣ ማቴዎስ 10፡ 5፣ ዮሐንስ 4፡ 1- 25 ይነበብ

በማቴዎስ 10፡ 5 ላይ ኢየሱስ በአገልግሎታቸው መጀመሪያ ደቀ መዛሙርቱን ወደ ሳምራውያን ከተማዎች እንዳይሄዱ ነገር ግን ወደ ጠፉት የእስራኤል ልጆች ብቻ እንዲሄዱ እንደነገራቸው እናነባለን። የእነዚህ ሁለት ሕዝቦች የባህል መሰረት ምን እንደሆነ ያውቅ ነበርና እርሱ ራሱ ሄዷል። እርሱም በአጋጣሚ የተለያየ ነገር አልተናገረም፤ ነገር ግን እርሱ ብቻ የሚያደርገው ነገር ስለነበረ ወደዚያ መሄድ ነበረበት። ሕያው የሕይወት ውሀን እንዲጠጡ ሊሰጣቸው፣ ጨለማቸውን ሊገፍላቸውና ብርሃኑን ሊያበራላቸው እንዲሁም የእግዚአብሔር መንግስት እንደቀረበች ሊያውጅ ራሱ መሄድ ነበረበት። 

ምክንያቱም አዋጁን ለዓመታት ክፉ ሲያደርጉባቸው ከነበሩት ሰዎች ቢሰሙት አይቀበሉትም። ያንን ተቃውሞ ለመስበር አስደናቂ ምስክርነት መስማት ፈለገ፤ የተሰበረች የተገለለች ሴት ምስክርነት የአምልኮ እውቀት ያላት ነገር ግን የአምልኮ መስመሩ የጠፋባትን ሴት ምስክርነትን ፈለገ። እናም ያንን ምስክርነት ያገኘው በአንድ ሳምራዊት ሴት ሕይወት ውስጥ ነበረ። ከኢየሱስ ጋር የነበራት ንግግር በጣም የሚፈለግ ምስክርነት ሆነ። ስለ እርሱ ለመስማት ብቻ ሳይሆን ከእርሱም ጋር ፊት ለፊት መነጋገር ሆነላት። አስተውሉ ኢየሱስ ራሱን አለወጠም፤ ይልቁንም በቀላሉ የሚቀርቡት ሰው ሆነ። እንዲያውም አንድ አይሁዳዊ ስላናገራት ሴቲቱ ተገርማለች። ምክንያቱም ሌሎቹ  አይሁዶች  ይህን ለማድረግ ፈቃደኛ አይደሉም። ሳይፈርድባት ያላትን ጥያቄ እንድትጠይቀው ፈቀደላት፤  ማወቅ የምትፈልገውን ሁሉ ነገራት ጥያቄዎቿንም ሁሉ መለሰላት።

ሊያርግ ሲል ደቀ መዛሙርቱ ስለ እስራኤል መንግሥት መመለስ ለማወቅ ጓጉተው ነበር።  የኢየሱስ መልስ ግን የእኛም ታላቁ ተልእኮ የሆነው የእርሱ ምስክር እንዲሆኑ ነበር። ኢየሱስ ራሱ አሁን መሠረቱን ስለጣለ መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ ወደ ሰማርያም እንዲሄዱ ደቀ መዛሙርቱን ጠየቃቸው። ወደ እስራኤል ብቻ ሳይሆን ሰማርያንም ሆን ብሎ ጨምሮ ‘ሂዱ’ በማለት ተልእኮ ሰጣቸው። እርሱ ሆነ ብሎ ለሰማሪያም የመንግሥቱን ወንጌል ከሰበከ እኛም እንዲሁ ማድረግ አለብን፤ እኛም ለሰማሪያችን ወንጌሉን መስበክ አለብን!

የሕይወት ተዛምዶ
ዛሬ የእግዚአብሔርን ፍቅር መስማት የሚገባውን አንድ ሰው በዚህ ወንጌል ድረሱት!

ፀሎት
ጌታ ሆይ የመንግስትህ ምስክር እንድሆን ስለሰጠኸኝ እድል አመሰግንሃለሁ። ስለፍቅርህ መስማት የሚያስፈልጋቸውን ሰዎች ሆነ ብዬ እንድደርሳቸው እርዳኝ።

ማንኛውም የፀሎት ጥያቄ ካላችሁ በ @bezaconnect ይፃፉልን።
267 viewsedited  05:14
Open / Comment
2022-06-22 08:14:36
279 views05:14
Open / Comment