Get Mystery Box with random crypto!

Beza International Church

Logo of telegram channel bezachurch — Beza International Church B
Logo of telegram channel bezachurch — Beza International Church
Channel address: @bezachurch
Categories: Religion
Language: English
Subscribers: 2.09K
Description from channel

Beza International Church is a nondenominational Christian fellowship located in Addis Ababa, Ethiopia. The church was founded with the vision "Redeeming Nations in Righteousness!"
To connect with us, please reach out - @bezaconnect
Linktr.ee/bezachurch

Ratings & Reviews

1.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

1


The latest Messages 9

2022-06-14 10:45:07
Our monthly Young Adults program will be held on June 25, 2022 at the TK 8th floor at 3pm. This month’s Destiny will be under the topic “Perceptional Living - Overcoming Deception” by Mekdes Gebrewold. Mekdes is Founder and CEO of Ashagari Learning and Development and a PhD candidate in Mediation and Conflict Resolution. She comes with a vast experience in strategic Management, Training, Mentorship, and coaching. So be there on time to be inspired for a time of learning, fun and fellowship!
292 viewsedited  07:45
Open / Comment
2022-06-13 18:04:46 Dear Beza, please find here the discussion material for this week for your homecares. To inquire about homecares: (English: +251942192942 and Amharic: +251955984641)
363 views15:04
Open / Comment
2022-06-13 18:04:11 የተወደዳችሁ የቤዛ ቤተሰቦች፣ እባካችሁ የሆም ኬር ሕብረት ማጥኛ እዚህ ያግኙ፡፡ በሆም ኬር ዙሪያ ለማንኛውም ጥያቄ፦ (ለአማርኛ፡+251955984641 ለእንግሊዝኛ፡+251942192942 )
368 views15:04
Open / Comment
2022-06-13 10:01:43 Beza International Church pinned « Your Monday Morning Jesus Wept John 11: 35 This week’s message was brought to us by Edward Brown. John 11: 35 tells us that Jesus wept. It is a very simple but mysterious verse that we as adults struggle to understand. The gospel records two times when…»
07:01
Open / Comment
2022-06-13 10:01:37 Beza International Church pinned «  የሰኞ ጠዋት ንባብዎ ኢየሱስ እንባውን አፈሰሰ ዮሐንስ 11፡ 35 የዚህን ሳምንት መልእክት ያመጣው ወንድማችን ኤድዋርድ ብራውን ነው። ዮሐንስ 11፡ 35 ኢየሱስ እንዳለቀሰ ይነግረናል። ይህ ቃል በጣም ቀላል፤ ግን ደግሞ እኛ አዋቂዎች ለመረዳት የሚያስቸግረን ሚስጥራዊ ጥቅስ ነው።ኢየሱስ ማልቀሱ ሁለት ጊዜ በወንጌል ተዘግቧል፤ እናም ይኸኛው በጣም የግል ስሜቱ ነበር። ኢየሱስ ለምን አለቀሰ? ኢየሱስ…»
07:01
Open / Comment
2022-06-13 10:01:23 Announcements

Destiny
: Our monthly Young Adults program will be held on June 25, 2022 at the TK 8th floor at 3pm. This month’s Destiny will be under the topic “Perceptional Living - Overcoming Deception” by Mekdes Gebrewold. Mekdes is Founder and CEO of Ashagari Learning and Development and a PhD candidate in Mediation and Conflict Resolution. She comes with a vast experience in strategic Management, Training, Mentorship, and coaching. So be there on time to be inspired for a time of learning, fun and fellowship!

Worship Schedule: worship schedule for our Sunday services:

Amharic service: 8:45 AM - 10:45 AM
English service: 11:15 AM to 1:15 PM

Children’s programs:

Ages 2-3 – begins immediately after worship
Ages 4 – 11 – begins at 11:15 AM
Ages 12 – 14 – begins immediately after worship

Discipleship classes: Discipleship classes will be held every Sunday in our classes here at the Tabernacle on 09:15 AM to 10:45 AM.

Prayer Unusual is a going strong. The prayer movement that started at Beza Church is a program where we come and intercede for the nation and for our personal needs. It is being held at the hall dedicated in the basement of the new building for prayer. We would like to assure you that COVID cautions are being followed.

Schedule for Prayer Unusual:

Thursday 4 – 7 PM
Friday 11:30 AM – 2:30 PM (Women’s Fellowship)
Friday 4 – 7PM (English Program)
Saturday 7 – 8AM Online via Zoom (use this code: 84216976202)
Sunday 7:30 – 8:30AM

Our one block campaign is back. We have blocks here for you to buy. So you can buy the blocks for 50 birr and then donate them to the building. Let’s come together to see the vision come true!
179 views07:01
Open / Comment
2022-06-13 10:00:22 ማስታወቂያ

ዴስቲኒ
:- ወርሃዊ የአዋቂ ወጣቆች ፕሮግራማችን ሰኔ 18 ቀን 2014 በቲኬ 8ኛ ፎቅ ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ ይካሄዳል። የዚህ ወር ዴስቲኒ በመቅደስ ገብረወልድ “በምንገነዘበው መኖር - መታለልን ማሸነፍ” በሚለው ርዕስ ይሆናል። መቅደስ የአሻጋሪ ትምህርት እና ማጎልበት ድርጅት መስራች እና ዋና ስራ አስፈፃሚ እና በሽምግልና እና ግጭት አፈታት የፒኤችዲ እጩ ነች። በስልታዊ አስተዳደር፣ አማካሪነት እና አሰልጣኝነት ሰፊ ልምድ አላት። ስለዚህ ለመማር፣ ለመዝናናትና ለሕብረት ጊዜ ተነሳስታችሁ በሰዓቱ ተገኙ!

የአምልኮ ሰዓት:- የእሁድ የአምልኮ ሰዓት፦

የአማርኛ አገልግሎት፦ ከ2:45 - 4:45
የእንግሊዝኛ አገልግሎት፦ ከ5:15 - 7:15

የልጆች የሰንበት ትምህርት ፕሮግራም ፦

ዕድሜያቸው 2 እስከ 3 - ከአምልኮ በኋላ ወዲያውኑ ይጀምራል
ዕድሜያቸው 4 እስከ 11 - በ3:15 ሰዓት ይጀምራል
ዕድሜያቸው 12 እስከ 14 እድሜ - በ2፡45 ሰዓት ይጀምራል

የወጣቶች ፕሮግራም:- የቤዛ የወጣቶች ፕሮግራም ዕድሜያቸው ከ 15-23 ለሆኑ በየሳምንቱ እሁድ በአዲሱ ሕንጻ ቤዝመንት ከ 2፡45-4፡45 ይካሄዳል።

የደቀመዝሙርነት ትምህርት:- የደቀመዝሙርነት ትምህርት እሁድ በታበርናክል ከጠዋቱ 4፡45 እስከ 5፡45 ሰዓት ይካሄዳል። እሁድ መውሰድ የማይችል ማንም ሰው የደቀመዝሙርነት ትምህርት መውሰድ ከፈለገ በሌሎቹ ቀናት ፕሮግራም ስለምናዘጋጅ የምትፈልጉ እባካችሁ በዚህ ቁጥር "0907700007" አጭር የጽሑፍ መልክት በመላክ ወይም በዚህ የቴሌግራም አድራሻ "@bezaconnect" ይመዝገቡ።

ያልተለመደ ፀሎት ላለፈው ወር በርትቶ እየቀጠለ ነው። በቤዛ ቤተክርስቲያን የተጀመረው የፀሎት እንቅስቃሴ በየሳምንቱ እየቀጠለ ስለሆነ ይምጡና ለሃገራችንና ለተለያዩ ጉዳዮች ማልዱ። በአዲሱ ህንፃ ምድር ቤት ለፀሎት በተዘጋጀው አዳራሽ ውስጥ እየተካሄደ ነው። ለኮቪድ የሚያስፈልጉት ጥንቃቄዎች ሁሉ በፀሎት ጊዜውም እየተከተልን ነው።
ያልተለመደ ፀሎት መርሃ-ግብር፦

ሐሙስ - ክቀኑ 10 ሰዓት - ምሽቱ 1 ሰዓት
ዓርብ - ከቀኑ 5:30 ሰዓት - 8:30 ሰዓት (የእህቶች ፕሮግራም)
ዓርብ - ከቀኑ 10 ሰዓት - ምሽቱ 1 ሰዓት (የእንግሊዘኛ ፕሮግራም)
ቅዳሜ ከጠዋቱ 1 ሰዓት-2 ሰዓት በዙም (ለመግባት ይህንን ኮድ ይጠቀሙ: 84216976202)
እሁድ - ከጠዋቱ 1:30 ሰዓት – 2:30 ሰዓት

የአንድ ብሎኬት ለሕንፃው ፕሮጀክታችን ተጀምሯል፡፡ ከአሁድ ፕሮግራም ስትወጡ በ50 ብር ከተዘጋጁት ብሎኬቶች በመግዛት ራዕዩን ወደ ፍፃሜ እናምጣው፡፡
161 views07:00
Open / Comment
2022-06-13 06:48:34 Your Monday Morning

Jesus Wept
John 11: 35

This week’s message was brought to us by Edward Brown.

John 11: 35 tells us that Jesus wept. It is a very simple but mysterious verse that we as adults struggle to understand. The gospel records two times when Jesus wept and this was very personal. 

Why did Jesus weep?
Why did Jesus weep knowing that He would resurrect Lazarus? There are two reasons. The first reason is Love. He loved Mary and Martha and wept when He saw them crying. Crying is contagious, especially when you see someone you love cry.  But Jesus wasn’t coming to a funeral but a resurrection. He knew what He was going to do. His plans are better than our plans. God is never late.

The second reason is that Jesus hates death. Death is a result of sin and lack of faith. He wept angry tears. His tears were not only of sorrow but also anger. A deep anger swelled up in him as He saw the people crying and did not believe that He could resurrect Lazarus.  And the bible says that Jesus was troubled. (John 11: 33) The same verb is used in the Garden of Gethsemane and the pool at Bethesda.      

Think about in your own life when you were crying in angry tears? Close your eyes and remember what you were thinking, saw and felt. Hold on to it like a piece of Gold, because God uses those memories today. And if you allow Him, He will use them for the rest of your life.  The Lord intercedes on our behalf. What the enemy meant for evil, God meant it for good (Genesis 50: 20). Jesus is fully human and He understands our pain and tears. He emphasizes and empathizes with the poor in spirit and the downtrodden. The bible teaches us that the most courageous and strong leaders are capable of crying. David wasn’t scared of death and crying. Mary Magdalene and others had the courage to follow Him and cry at his feet.

Ethiopia is Lazarus
I have a word for Ethiopia today. Ethiopia is Lazarus. If you go on the media, the world keeps reading Ethiopia’s obituary. But Ethiopia is very much alive. And it will rise again. Addis Ababa is not just a capital of Ethiopia but of Africa. And Africa will rise. God always comes to our rescue when we least expect it and we come to the ends of ourselves. But nothing is impossible to God. The fact that Ethiopia is mentioned in the bible over 50 times is what gives me hope, because Ethiopia is part of God’s plan. God is a God of purpose and continuity.  What He started here, He will finish here. 

There are tears of sorrow, but there are also tears of joy. The bible says weeping may endure for a night but joy comes in the morning (Psalms 35: 5). Rev 21: 4 tells us that He will wipe away every tear from their eyes and death shall be no more. David talks about God is holding his tears in a bottle (Psalms 58: 6). The Hebrew word for bottle is wineskins. That is a flood and river of tears. God is going to use those tears. A river is coming.
     
When we truly love one another, that is when the flood comes and the water flows. Justice and righteousness must flow like a river (Amos 5: 14). That flood is coming. We need to enter the teary season. Let’s cry tears of righteousness, tears of humble forgiveness, and tears of faith.

If you have any prayer requests, please write to us on @bezaconnect.
206 viewsedited  03:48
Open / Comment
2022-06-13 06:48:08
175 views03:48
Open / Comment
2022-06-13 06:47:40  የሰኞ ጠዋት ንባብዎ

ኢየሱስ እንባውን አፈሰሰ
ዮሐንስ 11፡ 35

የዚህን ሳምንት መልእክት ያመጣው ወንድማችን ኤድዋርድ ብራውን ነው።

ዮሐንስ 11፡ 35 ኢየሱስ እንዳለቀሰ ይነግረናል። ይህ ቃል በጣም ቀላል፤ ግን ደግሞ እኛ አዋቂዎች ለመረዳት የሚያስቸግረን ሚስጥራዊ ጥቅስ ነው።ኢየሱስ ማልቀሱ ሁለት ጊዜ በወንጌል ተዘግቧል፤ እናም ይኸኛው በጣም የግል ስሜቱ ነበር።

ኢየሱስ ለምን አለቀሰ?
ኢየሱስ አልዓዛርን እንደሚያስነሳው እያወቀ ያለቀሰው ለምንድን ነው? ለዚህ ሁለት ምክንያቶች አሉ። የመጀመሪያው ምክንያት ፍቅር ነው። ኢየሱስ ማርያምንና ማርታን ይወዳቸው ስለነበር እነሱ ሲያለቅሱ አይቶ አለቀሰ። ለቅሶ ይጋባል፤ በተለይ የምትወዱት ሰው ሲያለቅስ ብታዩት እናንተም ታለቅሳላችሁ። 
ነገር ግን ኢየሱስ እየመጣ ያለው ወደ ቀብር ሳይሆን ወደ ትንሣኤ ነበር። እርሱ ምን ሊያደርግ እንደሆነም ያውቅ ነበር። የእርሱ እቅድ ከኛ እቅድ የተሻለ ነው። እግዚአብሔር አይዘገይም።

ሁለተኛው ምክንያት ኢየሱስ ሞትን ስለሚጠላ ነው። ሞት የኃጢአትና ያለማመን ውጤት ነው። እርሱ ያፈሰሰው እንባ የንዴት የቁጣ እንባ ነበር። የእርሱ እንባ የሀዘን ብቻ ሳይሆን የቁጣም እንባ ጭምር ነው። እርሱ አልአዛርን ማስነሳት መቻሉን አለማመናቸውንና ሲያለቅሱ ማየቱ በውስጡ ጥልቅ ንዴትና ቁጣ አደረበት። መጽሐፍ ቅዱስ ስለዚህ ሲናገር “ኢየሱስ መንፈሱ ታወከ” ይላል። (ዮሐንስ 11፡ 33) ይኸው ግስ በጌቴሰማኒ የአትክልት ስፍራና በቤተሳይዳም ጥቅም ላይ ውሏል።

በሕይወታችሁ በቁጣ  በንዴት እንባችሁን እያፈሰሳችሁ ያለቀሳችሁበትን አጋጣሚ አስቡ። ዓይናችሁን ጨፍኑና ምን ታስቡ እንደ ነበር፤ ምን አይታችሁና ምን ተሰምቷችሁ እንደ ነበር አስታውሱ። ይህን ትውስታ ልክ እንደ ወርቅ አጥብቃችሁ ያዙት፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር እነዚህን ትውስታዎች ዛሬ ይጠቀምባቸዋል። ከፈቀዳችሁለት በቀሪ ሕይወታችሁ ይጠቀምባቸዋል። ጌታ ስለ እናንተ ይማልዳል። "ጠላት ለክፋት ያሰበውን እግዚአብሔር ለመልካም አደረገው" (ዘፍ 50: 20)። ኢየሱስ ፍፁም ሰው ስለሆነም ህመማችንና እንባችን ይገባዋል። እርሱ በመንፈስ ድሆች ለሆኑና ለተጨቆኑ ትኩረት ይሰጣል፤ አብሮም ያዝናል። ጠንካራና ብርቱ የሆኑ መሪዎች ሊያለቅሱ እንደሚችሉ መፅሐፍ ቅዱስ ያስተምረናል። ዳዊት ሞትን አልፈራውም፤ ግን ያለቅሳል። መግደላዊት ማሪያምና ሌሎቹም ኢየሱስን ለመከተል ብርቱ ነበሩ፤ ግን ደግሞ በእግሩ ስር ያለቅሱም ነበር።

ኢትዮጵያ እንደ አላዛር
እኔ ዛሬ ለኢትዮጵያ አንድ መልእክት አለኝ። ኢትዮጵያ እንደ አላዛር ነች። ወደ መገናኛ ብዙኃን ብትሄዱ
ዓለም ሁሉ የኢትዮጵያን የሞት ዜና መስማቱን እንደ ቀጠለ ነው። ግን ኢትዮጵያ በጣም ህያው ነች። እንደገናም ትነሳለች። አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን የአፍሪካ ዋና ከተማ ነች። ስለዚህም አፍሪካም ትነሳለች። እኛ ተስፋችን ተሟጦ መጠበቅ ስናቆም እግዚአብሔር ሁል ጊዜ ሊያድነን  ይመጣል። ለእግዚአብሔር የማይቻል ነገር የለም። ኢትዮጵያ በመፅሃፍ ቅዱስ ከ 50 ጊዜ በላይ መጠቀሷ ለኔ ተስፋ የሚሰጠኝ ነገር ነው፤ ምክንያቱም ኢትዮጵያ የእግዚአብሔር እቅድ አካል ነች። እግዚአብሔር ቀጣይነት ያለው ዓላማ አምላክ ነው። እዚህ የጀመረውን እዚሁ ይጨርሰዋል።

የሀዘን እንባ አለ፤ ግን ደግሞ የደስታም እንባ አለ። መጽሐፍ ቅዱስ መዝ 30: 5 “ሌሊቱን በለቅሶ ቢታደርም በማለዳ ደስታ ይመጣል” ይላል። ራዕ 21፡ 4 ላይ “እንባን ሁሉ ከዓይናቸው ያብሳል፤ ከእንግዲህ ወዲህ ሞት ወይም ሀዘን፣ ለቅሶ ወይም ስቃይ አይኖርም።” ይላል።  ዳዊትም መዝሙር 56: 8 ላይ “እግዚአብሔር የዳዊትን እንባ በእቃው እንደሚያጠራቅም በመዝገቡም እንደሚይዝ” ይናገራል። እዚህ ጋር የተጠቀሰው እቃ በእብራይስጥ አቆማዳ ማለት ነው። ይህም የእንባ ጎርፍና ወንዝ ነው። እግዚአብሔር እነዚህን እንባዎች ሊጠቀምባቸው ነው። ወንዙ እየመጣ ነው። እኛ እርስ በርሳችን በእውነት ስንዋደድ ያን ጊዜ ጎርፉ ይመጣል፤ ውሃውም ሞልቶ ይፈሳል።

ፍትህ እንደ ወንዝ፤ ፅድቅም እንደማይደርቅ ምንጭ ይፈሳል። (አሞጽ 5: 24) ያ ጎርፍ እየመጣ ነው። እንባችንን ወደምናፈስበት ወቅት ውስጥ መግባት አለብን፤ የፅድቅን እንባ፣ የትህትናን እንባ 
የይቅርታን እና የእምነትን እንባና ጩኸት እናልቅስ።

ማንኛውም የፀሎት ጥያቄ ካላችሁ በ @bezaconnect ይፃፉልን።
181 views03:47
Open / Comment