🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

ቅኔ ያለው ትውልድ

Logo of telegram channel keney_serezoch — ቅኔ ያለው ትውልድ
Logo of telegram channel keney_serezoch — ቅኔ ያለው ትውልድ
Channel address: @keney_serezoch
Categories: Literature
Language: English
Subscribers: 1.33K
Description from channel

ለነፋሳቹ ነፋስ የሚሆኑ ነገሮችን ዝሩለት . . !
ቤቴን ቤቶ ስላረጉ አመሰግናለው!
. .

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

1

1 stars

0


The latest Messages 12

2021-05-06 15:06:42
142 views12:06
Open / Comment
2021-05-06 08:34:35 ጋዜጠኛው(ጌት) ፡-" ስለ ሴቶች ብቁነት ምን ታስቢያለሽ? ... ሴትነት ላንቺ ምንድነው?"

ተጠያቂ(ትዙ)፡- "ለኔ ሴትነት ከሁለቱ የሰው አፈጣጠር አይነቶች መሀል አንዱ_ብቻ ነው የተለየ ዕይታ የለኝም። ስለዚህ ሴት ልጅ ከባህል ተፅዕኖ ፣ ከኃላቀርነት እና ከሌሎች ጎጂ ነገሮች ውጪ ሴት_በመሆኗ_ብቻ!? በተፈጥሮዋ በምንም ነገር በርትታም ሆነ ሰንፋ ከሆነ የሸክላ ሰሪው አፈጣጠር ምድርን ምናልባት በአይነት ጣዕም የመስጠት ጉዳይ ብቻ ነው!
ብዬ ነው ማስበው ስለዚህ ተፈጣሪ በተፈጥሮ ሲፎካከር ማየት ሁለት ፈጣሪ ያለው እየመሰለው የመሞኘት ጉዳይ ነው የሚመስለኝ። ሴትነት ለኔ የፈጠረኝ አካል ሲፈጥረኝ ያሰበውን ያንን ነገር መኖር ነው ብዬ ነው የማስበው በሱ በጣም አምናለሁ።በፍጥረት ሁሉ ላይ ያለኝም ምልከታ የፈጠረኝ አካል ምን በዛ ውስጥ አይቶ ነበረ ነው ስለዚህ ሴትነትም, ሁለት ሴትና ወንድ ብሎ ሲፈጥር የፉክክር ሳይሆን የጣዕም/የአይነት ጉዳይ ነው ብዬ ስለማስብ እኔ ውስጥ የታየውን ጣዕም እና አይነት መኖር እንጂ የፉክክር ወይንም ደሞ የሌላኛው አይነት የተሻለ እንደሆነ የበረታ እንደሆነ በማሰብ ወደዛ ማዘንበል ለኔ ከተፈጥሮ ወይም የእኔን ትልቁን ሀይል የሚያውቀው የፈጠረኝን_አካል "አይ በኔ ውስጥ አታውቅም ፤ በኔ ውስጥ የሚያምረው ያኛው ነው"ብሎ እንደማረም ነው። ስለዚህ እሱ ያየውን ነሽ የተባልኩትን መኖር ነው ፤ እንዳልኩት የባህልን የኃላቀርነትን ምናምን ጉዳዮች ሳያካትት ሴትነት በተፈጥሮ ያለኝ እይታ ይሄ ነው ፤ ሌላው ባህልና ሌሎች ነገሮች የፈጠሩት ተፅዕኖ ተፈጥሮን_በአግባቡ_ካለመገንዘብ የመጣ ነው ብዬ ነው የማስበው።"

(ቅዳሜ,መስከረም 9,2013 ... ከተሰናዳው አስኳላ መዝናኛ)

╭•❀|❀:✧๑♡๑✧❀|❀:
@keney_serezoch
@keney_serezoch
╰ೋ•✧๑♡๑✧•ೋ

ፍቅር አሁን !!
191 views05:34
Open / Comment
2021-05-06 08:34:25
153 views05:34
Open / Comment
2021-05-05 13:37:40
………… አላነበብኩትም ፣ አብረን እድናነበው
ግን ፈልጋለው………!

ከድር "የራሴን መንገድ" ብሎናል እኛም የራሳችንን
በዛው እየፈለግን መፅሐፏን ገዛ አርገን
እንኮምኩማት!!


╭•❀|❀:✧๑♡๑✧❀|❀:
@keney_serezoch
@keney_serezoch
╰ೋ•✧๑♡๑✧•ೋ

ፍቅር አሁን !!
194 views10:37
Open / Comment
2021-05-05 12:00:29
#የዚህ ትውልድ ቅኔ}

እኛ እኮ ዘመኔ የትውልድ ካርታ ነን
ያ ትውልድ አንስቶ ያ ትውልድ የጣለን
በትላንቱ ቁማር ዛሬን የተበላን።
{ነጋ ፍቅሬ}

╭•❀|❀:✧๑♡๑✧❀|❀:
@keney_serezoch
@keney_serezoch
╰ೋ•✧๑♡๑✧•ೋ

ፍቅር አሁን !!
187 views09:00
Open / Comment
2021-05-03 20:27:39
ይህ መልከ መልካም ፍጥረት ዴሞዴክስ ይባላል። መጠኑ በግምት 0.3mm ነው፤ ይህም ማለት በፊታችን ላይ ሲኖር ማየት አንችልም ማለት ነው፤ መኖሪያውም በተለይም በግንባራችን ፣ በአፍንጫችንና በአገጫአችን ላይ ይኖራል ። ሁልጊዜም በዚያው ነው ማታ ማታ በፊታችን ላይ በደንብ ከተደላደሉ በኋላ እንቁላሎቻቸውን በቆዳችን ቀዳዳዎች ውስጥ ይጥላሉ። በጣም አስቂኝ ነገር ዲሞዴክስ ምንም ዓይነት የፊንጢጣ ቀዳዳ የሌለው መሆኑ ነው። ቆሻሻቸውን ማስወጣት ስለማይችሉ ሰውነታቸው እስኪሞቱ ደረስ ያብጣል .. ይሄ ሁሉ የሚሆነው ፊት ላይ ነው።

╭•❀|❀:✧๑♡๑✧❀|❀:
@keney_serezoch
@keney_serezoch
╰ೋ•✧๑♡๑✧•ೋ

ፍቅር አሁን !!
275 views17:27
Open / Comment
2021-05-03 06:21:20
"…አንድ በጣም የሚያምር ቃል ለማሰብ እስከሚያስቸግር ድረስ አላግባብ ጥቅም ላይ ውሏል። ይህ ቃል እኩልነት የሚለው ነው። ጥቂት አሳቢዎች(ሃሳብ አፍላቂዎች) የሰው ልጆች እኩል ናቸው ይላሉ።... ……

ሁሉም ሰው ልዩ ነው። ገና እኩል በሆናችሁበት ቅፅበት ህዝብ ትሆናላችሁ። ግላዊነታችሁ ይወሰድባችኋል። ራሳችሁን መሆናችሁ ያከትምለት እና ማሽን ውስጥ ያለ አንድ አይነት ጥርስ ትሆናላችሁ።………

እኔ_እኩል_አለመሆንን_አስተምራለሁ ፤ ልዩ መሆንን አስተምራለሁ። እያንዳንዱ ግለሰብ ልዩ ሲሆን በልዩነቱም መከበር አለበት። እያንዳንዱ ግለሰብ ልዩ ስለሆነ ተፈጥሯዊ መብቱ < ለሰው ልጆች የልዩ መሆን እድገት እኩል መብት መሰጠት አለበት > የሚል መሆን አለበት።....

ሰው እኩል አይደለም፤ ሰው ሁሉ ልዩ ነው። እያንዳንዱ ሰውም በራሱ ዓለም እንደሆነ ተደርጎ መከበር አለበት። የሌላ የማንም ሰው የበላይ ወይም የበታች አይደለም። ልዩ ነው፤ ብቸኛ ነው። በዚህ ብቸኝነቱ ውስጥም ውበት አለ። ምክንያቱም ህዝብ ወይ ቡድን ሳይሆን ራሳችሁን ትሆናላችሁና። "

{ ባግዋን ራጅኒሽ ኦሾ ፦ ራስን መሆን}


╭•❀|❀:✧๑♡๑✧❀|❀:
@keney_serezoch
@keney_serezoch
╰ೋ•✧๑♡๑✧•ೋ

ፍቅር አሁን !!
293 views03:21
Open / Comment
2021-05-01 20:06:57
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዬች በሙሉ
እንኳን ለታላቁ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳቹ


…………… ጥፍጥ ያለ ውብ በዓል ይሁንላቹ

“ከመቀበል ይልቅ መስጠት የበለጠ ደስታ ያስገኛል።” (የሐዋርያት ሥራ 20:35)

ይህን ቃል በማስታወስ ያለው የሌለውን በማስታወስ ለነፍሳቹ ታላቅ አሴት ምታደርጉበት ቀን ይሁን


╭•❀|❀:✧๑♡๑✧❀|❀:
@keney_serezoch
@keney_serezoch
╰ೋ•✧๑♡๑✧•ೋ

ፍቅር አሁን !!
336 views17:06
Open / Comment
2021-04-30 09:30:35
…………

ሕይወት አልጋ በአልጋ አይደለችም። የተወለድነው በጣዕርና በሥቃይ ውስጥ ነው። እናቶቻችን ሲወልዱን ”ምጡን እርሺውና ልጁን አንሺው” የትባሉ ናቸው። ተጽፈው ያነበብናቸው፣ የወደድናቸው መጻሐፍትና ገጽ ባሕርያን ሳይቀሩ በጽኑ መከራ ውስጥ ተፈትነው ያለፉ ናቸው። ምናልባት እያንዳንዳችን በየእርምጃዎቻችንና ልክ እየተጻፉ ያሉ ጅምር መጽሐፍቶች ነን። እያዘጋጀን ላለነው ግል ታርክ ጸሐፊውም ዋና ገጸ ባሕርይውም እኛ ነን።

{ትዝታሽን፡ ለእኔ ትዝታዬን፡ ለአንቺ}

╭•❀|❀:✧๑♡๑✧❀|❀:
@keney_serezoch
@keney_serezoch
╰ೋ•✧๑♡๑✧•ೋ

ፍቅር አሁን !!
366 views06:30
Open / Comment
2021-04-27 20:55:22 . . .ልበረታ ብርታቷን እየፈተንኩ ነበር።

የሂወት ጭነቷን ተጭና በመንገዷ ነበረች ፣ እኔ ደሞ የሂወት ጦሯ አቁስሎኝ መታከም ፈልጌ በመንገዷ ቆምኩ . . . ጥቁር ምስኪን ነፍስ. . ትንሽዬ መለዓኬ ፣ ትልቅዬ ሴጣኗ………

በቀስታ ስትጓዝ አፈሩን ምቆጥር ትመስላለች . . . ወደራሷ ነው ምትሄደው. . . ከራስ ጋር ያለን መንገድ የተቆረጠብኝ መስሎ ተሰምቶኝ ስለነበረ የሷንም መንገድ አቋርጬ ፅናቷን ልማር ፈለኩ. .


እንደ በጋ ዝናብ ያለ ውሃ ላኩባት. . . ድንገት ነውና ጨነቃት ፣ ድንገት ሆኖብኝ ጨንቆኝ እያየሁት ነውና ስሜቷ ገባኝ……… ወደኃላ ተመለሰች ፣ ኃላዋንም በውሃ ጠብታዎች ሞላውት…………

መሬቱ ጥም የለውም . . መጦ አላጎደለላትም. . ሰማይ የባለ ደመና ተራ ነውና ፀሃይ ተኝታለች አላተነነችላትም . . . ነፍሴ በነፍሷ ስቃይ መጀገን ፈልጋለችና አራራችላትም……

እቺ ትንጥ ምስኪን በፅናቷና በድንገታዊ ፈተናዋ ማሃል ብቻዋን ቆማለች. . ወይ ሞት ወይ ሂወት?

ሰዓታት የሰበሰበችውን መብል ለውሃው መስጠት የመጀመርያዋ ግዴታ ነበር ……… ባትፈልግም አረገችው ። አይኔ እንባ እንባ አለው ፣ ለገባረችው ምግቧ አስመስዬ ለገበርኩት ክብሬ አንጠባጠብኩ።

ተፍጨረጨረኝ ጥረቷ መልስ የለውም ፣ በዚም በዛም ዝግ ነው . . . የኔ ምስኪን ትንሽዬ መውጫ ቀዳዳውን አጣችው . . . ያበላሸውትን
ላስተካክለው ፈለኩ. . ግን እንዴት እማርባታለው? እኔም ያበላሸው እስኪያስተካክለው በመጠበቅ ?………

ከሆኑ ደቂቃዎች በኃላ

አቅጣጫ መረጠጭ ፣ ገረመኝ ወደፊት ያለው መንገዷ ኃላ ካለው መንገድ በላይ በውሃ ጠብታዎች የተሞላ ነበር ቢሆንም ምርጫዋ የፊቱ ነበር. . . ደቃቃ አካሏና ፈተናዋ ጦርነት ከፈቱ ታገለችው………… ተጋገሉ. . . ጫፍ ደረሰች ፣ ጥርሴ ፈገገ …………

በመጨረሻ ወጣች . . ትንሽየዋ መልዐኬ ።

ድ . . ክ. . ድ. . ክ ብላ ወደፊት መሄዷን ገታችና . . . ድክ ድክ ብላ ወደኃ ዞረች ለደቂቃ ያለፈችውን መሰናበቷ መሰለኝ ወይም ያልገባኝን መልዕክት የነገረችኝ መሰለኝ. . . . እሷ ወደፊቷ ስትመለስ እኔ ከፈተናዎቼ ጋር እያየዋት ስሸኛት ነበር…………

<< ፈተናው ትንሽ ሆኖ አደለም ያለፍኩት
ውዴ. . . በፈተናው ልክ ጠንክሬ የተሰራው
ስለሆነ እንጂ ……… ተነሽ የተሰበረን እግር
ሚያሸው አካሉ ላይ ያለው እጅ እንጂ ሌላ አደለም>> ያለች መሰለኝ . .

ለመኖር ብዬ መኖሯን ልነጥቃት በነበረችው ትንሽዬ ጉንዳን . . ሳትሞት እድኖር አሳይታኝ እደመንገዷ በመንገዴ መራችኝ !!


…………… {#ት ዝ ታ }

@tizetawe
@tizetawe
@tizetawe
354 views17:55
Open / Comment