🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

Asgerami

Logo of telegram channel asgerami — Asgerami A
Logo of telegram channel asgerami — Asgerami
Channel address: @asgerami
Categories: Facts
Language: English
Country: Ethiopia
Subscribers: 158
Description from channel

💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡
🔦FACTS that will make you go crazy
💡Daily Dose of Amazing and mind boggling Facts.
🔴 OUR YOUTUBE CHANNEL https://youtube.com/channel/UCCuBSfOc
OTHER CHANNEL 👉 @startlingminds
Buy ads: https://telega.io/c/asgerami

Ratings & Reviews

4.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


The latest Messages 30

2021-04-02 19:56:15
Anonymous

Anonymous የተመሰርተው ሀኪንግ በሚችሉ አክቲቪስቶች ነው። እናም የ Hacking ችሎታቸውን ለፖለቲካ ነክ ነገሮች ነበር የሚጠቀሙት።

የተለያዩ ድርጅቶችን Hack በማርግ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ወደ ኪሳቸው ማስገባት ችለዋል።

Anonymous የተመሰርተው በ 2003 ነበር እስከ 2008 ግን በቀልድ ነበር የሚታወቀው ነገር ግን ከ 4 አመት ቡሀላ የመጀመሪያ ጥቃታቸውን በ Scientology ቸርች ላይ አድርሰዋል። በመቀጠልም KKK የሚባል ጥቁሮችን በማሰቃየት የሚታወቅ የነጭ ዘርኝነትን የሚደግፍ ጉሩፕን Hack ማርግ ችለዋል።


Operation Tunisia በተሰኘ መረሃ ግብር 8 ከፋተኛ አስፈላጊነት ያላቸውን የመንግስት ዌብ ሳይቶችን ከስራ ውጭ አርገዋቸዋል። እናም ለ ቱኒዝያው ፕሬዝዳንት ስልጣን መልቀቅ የሆኑትን የሙስና ቅሌት የሚያሳዩ ፋይሎችን ሰርቀው ለህዝቡ በትነዋል

Anonymous ጁሊያን አሳጄን(የWikileakes መስራች) በመደገፍ ከዊኪሊክስ ጋር የንግድ ሥራ ለመሥራት ፈቃደኛ ያልሆኑ እንደነ በቪዛ ፣ ማስተርካርድ ፣ PayPal ላይ ጦርነት አወጀ ፡፡ እ.ኤ.አ. ታህሳስ 8 ቀን 2010 የቪዛን እና ማስተርካርድ Website በቡድኑ ተወስደዋል ፡፡

እነዚህንም እና እነዚህን የመሳሰሉ ብዙ ጥቃቶች በተለያዩ ሀገራት እንደ አሜሪካ , ግሪክ, ሩሲያ, ቱኒዝያ,ዝምባዋብዌ , አልጄሪያ, ማሌዥያ እና ህንድ የመሳሰሉ ሀገራት ላይ አድርሰዋል

Anonymous ብዙ ተከታዮችን ማፍራት ችሏል እንዲሁም በመላው አለም ላይ ታዋቂነትን አትርፈዋል።

አላማቸውን ትደግፋላቹ

@asgerami
230 viewsedited  16:56
Open / Comment
2021-04-02 19:10:30 Sorry For Not posting facts lately , I had exams.

Now I'm free iam gonna start posting.

Thank you for your patience
238 views16:10
Open / Comment
2021-04-01 21:31:27
#ሰበር_ዜና

ከትናንት በስቲያ ለ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በኒጀርና ማዳጋስካር መካከል በተደረገው የማጣሪያ ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች ሳይሸናነፉ አቻ መውጣታቸውን ተከትሎ ኢትዮጵያ ከምድቡ 2ኛ ሆና ለአፍሪካ ዋንጫ ያለፈችበት ውጤት መሰረዙን BBC focus on Africa ዛሬ ጠዋት ዘገበ።

ለውጤቱ መሰረዝ ምክንያት የሆነው ኒጀርና ማዳጋስካር ከትናንት በስቲያ አድርገውት በነበረው ጨዋታ 3 የኒጀር ተጫዋቾች አደንዛዥ ዕጽ መጠቀመቸው በላቦራቶሪ በመረጋገጡ ምክንያት ነው ተብሏል። ይሄንንም ተከትሎ ኒጀር በአቻ ውጤት ያገኘችው 1 ነጥብ ሙሉ ለሙ ተሰርዞ ለማዳጋስካር የአሸናፊነት ውጤት ማለትም 3 ነጥብ በመሰጠቱ ምክንያት ማዳጋስካር ከምድቡ ከአይቬደሮኮስት ቀጥላ 2ኛ ሆና ለአፍሪካ ዋንጫ ያለፈች በመሆኑ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ዋንጫ ያለፈችበትን እድል አጥታለች ይላል ዘገባው።

ወገኖቼ ተረጋጉ አትደንግጡ ዛሬ ቀኑ አፕሪል ዘፉል ነው እንዳትሸወዱ:: የዛሬዋን ቀን ፈረንጆች April the fool ይሏታል። የማታለል የማሞኘት የመሸወድ ቀን ማለት ነው። ተጠንቀቁ! እንዳትሸወዱ ለማለት ያህል ነው። መልካም ምሽት!
241 views18:31
Open / Comment
2021-04-01 08:48:54
ዜና

በእናት ሀገር ኒጀር የተሞከረ መፈንቅለ መንግስት መክሸፉ ተገለፀ

በመፈንቅለ መንግስት ሙከራው የተሳተፉ በርካታ ግለሰቦች መያዛቸውን የሀገሪቱ መንግስት አስታውቋል።መፈንቅለ መንግስቱ የተሞከረው አዲሱ ተመራጭ ፕሬዝደንት ቃለ መሀላ ሊፈፅሙ ሁለት ቀናት ሲቀሯቸው ነው፡፡

@asgerami
225 viewsedited  05:48
Open / Comment
2021-04-01 08:46:51
ውጤታችሁን ማየት የምትፈልጉ @abbatti ላይ registration number ላኩልን።
203 views05:46
Open / Comment
2021-03-30 19:26:26 ውጤታችሁን ማየት የምትፈልጉ

@abbatti ላይ registration number ላኩልን።
209 views16:26
Open / Comment
2021-03-27 19:46:14 የቢል ጌት, ኢላን መስክ ,ባራክ ኦባማ እና ጆ ባይደንን አካውንት ሀክ ያደረገው ታዳጊ እስር ተፈረደበት


ባሳለፍነው ሐምሌ የታዋቂ ግለሰብ እና ተቋማትን ትዊተር ገፅ ሀክ በማድረግ እነርሱን መስሎ የቢትኮይን ገንዘብ ዝውውር ይደረግለት ዘንድ በትዊት የጠየቀው የ18 ዓመት ታዳጊ ሦስት ዓመታትን በእስር ለማሳለፍ ተስማማ፡፡ ከአሜሪካኗ የፍሎሪዳ ግዛት የሆነውና ጥቃቱን ሲሰነዘር ገና የ17 ዓመት ታዳጊ የነበረው ግሬሄም አይቫን ክላርክ የጆ ባይደን፣ ቢል ጌት፣ ኢለን መስክ፣ ባራክ ኦባማ እና የሌሎችንም ዝነኞች ትዊተር የትዊተር ገፅ ነው ሀክ አድርጎ ድርጊቱን የፈፀመው፡፡

ክላርክ በቅድሚያ ወደ ገፆቹ መግባት የቻለው የትዊትር ሰራተኞችን በዚያው በድርጅቱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ክፍል ውስጥ እንደሚሰራ ማሳመን ከቻለ በኋላ ነው፡፡ የግለሰቦቹ ገፅ ውስጥ ከገባ በኋላም “ከታች ባለው ሊንክ የሚላኩ ሁሉም ቢትኮይኖች እጥፍ ሆነው ይመለሳሉ” ብሎ ትዊት አድርጎባቸዋል፡፡ የፍርድ ቤት ሰነዶች እንደሚያሳዩት ከሆነ ግሬሄም በዚህ ድርጊቱ ከ100 ሺህ ዶላር በላይ መሰብሰብ ችሏል፤ ምንም እንኳን ጠበቆቹ የኋላ ኋላ አንድም ሳያስቀር መመለሱን ቢናገሩም፡፡

በከፍተኛ የደህንነት ጥሰት ውስጥ የወደቀው ትዊተርም ሁኔታው እንደተከሰተ ማንኛቸውም ማረጋገጫ የተሰጣቸው ወይም ቨርቲፋይ የሆኑ አካውንቶች ለሰዓታት ትዊት ማድረግ እንዳይችሉ አድርጓቸው ቆይቷል፡፡ በወቅቱ የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ተማሪ የነበረው ግሬሄምም በቀናት ጊዜ ውስጥ በሕግ አካላት ቁጥጥር ስል እንዲውል ሆኗል፡፡

ታዳጊው ከሕግ አካላቱ ጋር ባደረገው ስምምነት በተደራጀ የማጭበርበር ወንጀል ጥፋተኛነቱን አምኖ የቀረበ ሲሆን እስከ 30 ዓመታት ዘብጥያ ሊያስወርድ በሚችለው በዚህ ወንጀልም እንደ ታዳጊ ወንጀለኛ ተቆጥሮ ሦስት ዓመታትን ብቻ በእስር እንደሚያሳልፍ ተነግሯል፡፡ የተወሰነው የእስር ጊዜውንም “ቡት ካምፕ” ተብለው በሚታወቁት የታዳጊ ማቆያቀዎች እንደሚያሳልፍም ተነግሯል፡፡ የሂልስብሮ ግዛት አቃቢ ሕጉ አንድሪው ዋረን አላማቸው የታዳጊዎችን ሕይወት ማበላሸት ሳይሆን ከስህተታቸው እንዲማሩ መሆኑን ከግምት በማስገባት የቅጣት እርምጃዎቹ መወሰዳቸውን ተናግረዋል፡፡

ከጥቃቱ ጋር በተገናኘ ሜሶን ሼፐርድ እና ኒማ ፋዝሊ የተባሉ ከብሪታንያ እና ከዚያው ከፍሎሪዳ የሆኑ ሌሎች ሁለት ታዳጊዎችም ክስ የተመሰረተባቸው ሲሆን የእነርሱ ጉዳይ በሕግ እየታየ ይቆያል፡፡

ምንጭ፤ The Guardian
917 views16:46
Open / Comment
2021-03-26 11:26:01 ​​Question: In which direction is she spinning????
794 views08:26
Open / Comment
2021-03-25 19:36:23 ከላይ ያለችው ሴት ከየት ወደ የት ነው እየተሽከረከረች ያለችው

ከግራ ወደ ቀኝ

ከቀኝ ወደ ግራ

በሁለቱም
982 views16:36
Open / Comment
2021-03-25 19:36:06 ​​Question: In which direction is she spinning????
931 views16:36
Open / Comment