Channel address:
Categories:
News
Language: English
Subscribers:
42.34K
Description from channel
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
0
The latest Messages 9
2023-05-17 20:22:27
https://p.dw.com/p/4RVyD?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.7K viewsDW Amharic, 17:22
2023-05-17 20:21:48
https://p.dw.com/p/4RVy2?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.8K viewsDW Amharic, 17:21
2023-05-17 20:20:31
https://p.dw.com/p/4RVwx?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:20
2023-05-17 20:18:26
https://p.dw.com/p/4RUt4?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:18
2023-05-17 20:17:38
https://p.dw.com/p/4RVgj?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:17
2023-05-17 20:16:56
https://p.dw.com/p/4RV6N?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:16
2023-05-17 20:16:11
አርዕስተ ዜና
-የኦሮሞ ነፃ አዉጪ ሠራዊት (ኦነሠ) የኢትዮጵያ መንግስት ጦር መጠነ-ሰፊ ጥቃት ከፍቶብኛል በማለት ወቀሰ።የኢትዮጵያ መንግስት ኦነግ ሸኔ በሚል ስም በአሸባሪነት የፈረጀዉ አማፂ ቡድን እንደሚለዉ የመንግስት ጦር ጥቃት መክፈቱ ዛንዚባር-ታንዛኒያ ዉስጥ የተደረገዉን ድርድር የሚጥስ ነዉ።የኦነሠ ወቀሳ በገለልተኛ ወግን አልተረጋገጠም።
-የሱዳን ተቀናቃኝ ኃይላት የገጠሙት ዉጊያ 25 ሚሊዮን የሚደርስ የሐገሪቱን ሕዝብ ለሰብአዊ ርዳታ ጠባቂነት ማጋለጡን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ።ድርጅቱ እንደሚለዉ ችግረኛዉን ሕዝብ ለመርዳት ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ያስፈልገዋል።
-ሶሪያ ከ12 ዓመታት መገለል በኋላ የአረብ ሊግን ዳግም ልትቀየጥ ነዉ።የሶሪያ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ዛሬ ካይሮ-ግብፅ ዉስጥ በተሰየመዉ የሊጉ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትሮች ስብሰባ ላይ ተካፍለዋል።ፕሬዝደንት በሽር አል አሰድ ደግሞ የፊታችን አርብ ጂዳ-ሳዑዲ አረቢያ በሚሰየመዉ የሊጉ አባል ሐገራት የመሪዎች ጉባኤ ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል።ዜናዉ በዝርዝርና በድምፅ https://p.dw.com/p/4RWDe?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.5K viewsDW Amharic, 17:16
2023-05-17 20:01:22
Live stream finished (1 hour)
17:01
2023-05-17 18:59:52
Live stream started
15:59
2023-05-17 17:57:06
የሱዳን መንግሥት ተፋላሚው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል በዋና ከተማ ኻርቱም ውስጥ 22 ሆስፒታሎችን ይዘዋል ሲል ከሰሰ። ከትናንት በስተያ በተባባሰው ውጊያ የህክምና ተቋማቱ ከመመታታቸው በተጨማሪ መዘረፋቸው ነው የተገለጸው። የአማጺው ታጣቂዎች ሰብዓዊ መብቶችን እንዲሁም ዓለም አቀፍ እና የሱዳንን መርሆና ባህሎች ሁሉ እየጣሱ ነው በማለት የሱዳን ጦር ኃይል በይፋዊ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ገጾቹ ላይ ባወጣው መረጃ ወቅሷል። ተቀናቃኞቹ ኃይላት ሰላማዊ ዜጎችና የሲቪክ ተቋማትን ከጥቃት ለመከላከል እንዲሁም ሰብአዊ እርዳታ እንዲደርስ ለማመቻቸት ባለፈው ሳምንት ተፈራርመው ነበር። ሆኖም ግጭቱ እና ውጊያው በኻርቱም እና ባህር እንዲሁም ኦምዱርማን ከተሞች ተባብሶ መቀጠሉ እየተነገረ ነው።
2.7K viewsDW Amharic, 14:57