Get Mystery Box with random crypto!

DW Amharic

Logo of telegram channel dw_amharic — DW Amharic D
Logo of telegram channel dw_amharic — DW Amharic
Channel address: @dw_amharic
Categories: News
Language: English
Subscribers: 42.34K
Description from channel

ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


The latest Messages 9

2023-05-17 20:22:27 https://p.dw.com/p/4RVyD?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.7K viewsDW Amharic, 17:22
Open / Comment
2023-05-17 20:21:48 https://p.dw.com/p/4RVy2?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.8K viewsDW Amharic, 17:21
Open / Comment
2023-05-17 20:20:31 https://p.dw.com/p/4RVwx?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:20
Open / Comment
2023-05-17 20:18:26 https://p.dw.com/p/4RUt4?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:18
Open / Comment
2023-05-17 20:17:38 https://p.dw.com/p/4RVgj?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:17
Open / Comment
2023-05-17 20:16:56 https://p.dw.com/p/4RV6N?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:16
Open / Comment
2023-05-17 20:16:11 አርዕስተ ዜና
-የኦሮሞ ነፃ አዉጪ ሠራዊት (ኦነሠ) የኢትዮጵያ መንግስት ጦር መጠነ-ሰፊ ጥቃት ከፍቶብኛል በማለት ወቀሰ።የኢትዮጵያ መንግስት ኦነግ ሸኔ በሚል ስም በአሸባሪነት የፈረጀዉ አማፂ ቡድን እንደሚለዉ የመንግስት ጦር ጥቃት መክፈቱ ዛንዚባር-ታንዛኒያ ዉስጥ የተደረገዉን ድርድር የሚጥስ ነዉ።የኦነሠ ወቀሳ በገለልተኛ ወግን አልተረጋገጠም።


-የሱዳን ተቀናቃኝ ኃይላት የገጠሙት ዉጊያ 25 ሚሊዮን የሚደርስ የሐገሪቱን ሕዝብ ለሰብአዊ ርዳታ ጠባቂነት ማጋለጡን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ።ድርጅቱ እንደሚለዉ ችግረኛዉን ሕዝብ ለመርዳት ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ያስፈልገዋል።

-ሶሪያ ከ12 ዓመታት መገለል በኋላ የአረብ ሊግን ዳግም ልትቀየጥ ነዉ።የሶሪያ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ዛሬ ካይሮ-ግብፅ ዉስጥ በተሰየመዉ የሊጉ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትሮች ስብሰባ ላይ ተካፍለዋል።ፕሬዝደንት በሽር አል አሰድ ደግሞ የፊታችን አርብ ጂዳ-ሳዑዲ አረቢያ በሚሰየመዉ የሊጉ አባል ሐገራት የመሪዎች ጉባኤ ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል።ዜናዉ በዝርዝርና በድምፅ https://p.dw.com/p/4RWDe?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.5K viewsDW Amharic, 17:16
Open / Comment
2023-05-17 20:01:22 Live stream finished (1 hour)
17:01
Open / Comment
2023-05-17 18:59:52 Live stream started
15:59
Open / Comment
2023-05-17 17:57:06
የሱዳን መንግሥት ተፋላሚው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል በዋና ከተማ ኻርቱም ውስጥ 22 ሆስፒታሎችን ይዘዋል ሲል ከሰሰ። ከትናንት በስተያ በተባባሰው ውጊያ የህክምና ተቋማቱ ከመመታታቸው በተጨማሪ መዘረፋቸው ነው የተገለጸው። የአማጺው ታጣቂዎች ሰብዓዊ መብቶችን እንዲሁም ዓለም አቀፍ እና የሱዳንን መርሆና ባህሎች ሁሉ እየጣሱ ነው በማለት የሱዳን ጦር ኃይል በይፋዊ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ገጾቹ ላይ ባወጣው መረጃ ወቅሷል። ተቀናቃኞቹ ኃይላት ሰላማዊ ዜጎችና የሲቪክ ተቋማትን ከጥቃት ለመከላከል እንዲሁም ሰብአዊ እርዳታ እንዲደርስ ለማመቻቸት ባለፈው ሳምንት ተፈራርመው ነበር። ሆኖም ግጭቱ እና ውጊያው በኻርቱም እና ባህር እንዲሁም ኦምዱርማን ከተሞች ተባብሶ መቀጠሉ እየተነገረ ነው።
2.7K viewsDW Amharic, 14:57
Open / Comment