Get Mystery Box with random crypto!

DW Amharic

Logo of telegram channel dw_amharic — DW Amharic D
Logo of telegram channel dw_amharic — DW Amharic
Channel address: @dw_amharic
Categories: News
Language: English
Subscribers: 42.70K
Description from channel

ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


The latest Messages 11

2023-05-11 20:11:52 https://p.dw.com/p/4RE9r?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.8K viewsDW Amharic, 17:11
Open / Comment
2023-05-11 20:11:08 https://p.dw.com/p/4RDoF?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:11
Open / Comment
2023-05-11 20:10:13 https://p.dw.com/p/4REAz?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:10
Open / Comment
2023-05-11 20:09:05 https://p.dw.com/p/4RE4b?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.3K viewsDW Amharic, 17:09
Open / Comment
2023-05-11 20:08:27 https://p.dw.com/p/4RDQJ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.3K viewsDW Amharic, 17:08
Open / Comment
2023-05-11 20:07:45 https://p.dw.com/p/4RE3d?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:07
Open / Comment
2023-05-11 20:06:49 አርዕስተ ዜና

-በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት የወደሙት የአፋር ክልል የመሠረተ ልማት አዉታሮች እስካሁን አለመጠገናቸዉን ነዋሪዎች አስታወቁ።የእረብቲና የአብአላ ወረዳዎች ነዋሪዎች እንዳሉት የስልክ፣የኢንተርኔት፣የመብራት አገልግሎት፣ የትምሕርትና የጤና ተቋማት ባለመጠገናቸዉ ነዋሪዉ እየተቸገረ ነዉ።የተቀበሩ ፈንጂዎች ደግሞ ሕፃናትን እየገደሉ ነዉ።

-የሱዳን ተፋላሚ ኃይላት ተኩስ እንዲያቆሙ ለማግባባት ጂዳ-ሳዑዲ አረቢያ ዉስጥ የተያዘዉ ሽምግልና የተስፋ ጭላንጭል ማሳየቱን ሸምጋዮች አስታወቁ።የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ከሚሽነር ተፋላሚዎችን አወገዙ።ዉጊያዉ እንደቀጠለ ነዉ።

-ጦርነት፣ግጭትና የተፈጥሮ መቅሰፍት ከቤት ንብረቱ ያፈናቀለዉ ሕዝብ ቁጥር ታይቶ በማይታወቅ ደረጃ ማሻቀቡን አጥኚዎች አስታወቁ።የተፈናቃዩ ቁጥር ከ71 ሚሊዮን በልጧል።በርካታ ሕዝብ ከተፈናቀሉባቸዉ 10 ሐገራት አንዷ ኢትዮጵያ ናት።
https://p.dw.com/p/4REN2?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.5K viewsDW Amharic, 17:06
Open / Comment
2023-05-11 14:57:10
የሱዳን ተፋላሚ ኃይላት በቅርቡ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ እንደሚደርሱ ተነገረ
ጂዳ ሳዑዲ አረብያ ውስጥ የሚነጋገሩት የሱዳን ተፋላሚ ኃይላት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ መቃረባቸው ተሰማ ። የሱዳን ጦር ሠራዊትና የፈጥኖ ደራሹ ኃይል የተኩስ አቁምና የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ስምምነት ላይ ለመድረስ ካለፈው ሳምንት መጨረሻ አንስቶ እየተነጋገሩ ቢሆንም እስከ ትናንት ድረስ የተጨበጠ ውጤት ላይ አለመድረሳቸው ነበር የተሰማው።ሆኖም አንድ ሸምጋይን ጠቅሶ ሮይተርስ የዜና ወኪል እንደዘገበው የሁለቱ ወገኖች ድርድር ውጤት እያሳየ ነው፤ በቅርቡም የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ይደርሳሉ ተብሎ ይጠበቃል። ሌላ ምንጭም ስምምነት ላይ ለመድረስ መቃረባቸውን ተናግረዋል።ንግግሩ ትናንት ለሊትም ቀጥሎ እንደነበርም ገልጸዋል።
3.4K viewsDW Amharic, 11:57
Open / Comment
2023-05-11 14:35:12
የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪቃ ቀንድ ልዩ ልዑክ አምባሳደር ማይክ ሀመር፣ ኢትዮጵያን በሚመለከቱ የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በሎስ አንጀለስ ካሊፎርንያ እንደሚወያዩ የአሜሪካን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። መስሪያ ቤቱ በድረ ገጹ እንደጻፈው እስከ መጪው አርብ በሎስ አንጀለስ የተለያዩ የንግግር ቀጠሮች ያሏቸው አምባሳደር ሀመር ከኢትዮጵያውያን ጋር ከሚወያዩባቸው ጉዳዮች ውስጥ የሰሜን ኢትዮጵያውን ጦርነት ያስቆመው ስምምነት አተገባበር ይገኝበታል። ሀመር ከአማራ፣ ኦሮሞ፣ ሶማሌና የትግራይ ማኅበረሰብ ቡድኖች ተወካዮች ፣እንዲሁም በአጠቃላይ ከአሜሪካዊ ኢትዮጵያዊ ማኅበረሰብ ጋር ይወያያሉ ሲል የአሜሪካን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
3.4K viewsDW Amharic, 11:35
Open / Comment
2023-05-11 14:12:56
ስለዶይቸ ቬለ ትውስታዎን ያካፍሉን

በራዲዮ አጭር ሞገድ ማሰራጨት የጀመረዉ ዶይቸ ቬለ 70 ዓመት ሞላው። የአማርኛው ክፍል ደግሞ 58 ዓመታትን አስቆጥሯል። ስለዶቼ ቬለ ምን ያስታውሳሉ? ትውስታዎን ያካፍሉን።

መልዕክትዎን በቅዳሜው የአድማጮች ማሕደር ዝግጅታችን እናካትታለን።
3.1K viewsDW Amharic, edited  11:12
Open / Comment