🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

Beza International Church

Logo of telegram channel bezachurch — Beza International Church B
Logo of telegram channel bezachurch — Beza International Church
Channel address: @bezachurch
Categories: Religion
Language: English
Subscribers: 2.09K
Description from channel

Beza International Church is a nondenominational Christian fellowship located in Addis Ababa, Ethiopia. The church was founded with the vision "Redeeming Nations in Righteousness!"
To connect with us, please reach out - @bezaconnect
Linktr.ee/bezachurch

Ratings & Reviews

1.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

1


The latest Messages 171

2021-03-13 14:09:01 We are celebrating the one-year anniversary since the establishment of the Ethiopian Gospel Believers Church Council tomorrow. For those who want to come we will meet at the locations designated below to walk together to stadium to have a time of prayer and thanksgiving.
• Mexico in front of Shebele building
• Bole in front of Dembele building
• Piyassa in front of the post office
• Bambis around the Mekane Eyesus head office
We will still be having a scaled back service on March 14th for those who still want to come or for those who haven't heard the announcements.
361 views11:09
Open / Comment
2021-03-13 06:58:32 የአቤል መሥዋዕት !


መጋቢት 4/2013 ዕለታዊ ቃል

ዘፍጥረት.4÷3-7 ን አንብቡ



የዘፍጥረት መፅሐፍ የብዙ ነገሮች መጀመሪያ መፅሐፍ ሲሆን ከዚህም መካከል አንዱ ሰው ለእግዚአብሔር የመጀመሪያውን መሥዋዕት እንዳቀረበ ተዘግቦልናል። መሥዋዕት ማለት ለምናመልከው አምላክ ፍቅራችንን የምንገልፅበት እና የምናመሰግንበት መንገድ ነው።
 
"አቤል ከቃየል ይልቅየበለጠ መሥዋዕት ለእግዚአብሔር በእምነት አቀረበ" ዕብ.11÷4
 
የአዳምና የሔዋን የመጀመሪያዎቹ ሁለቱ ወንድማማቾች በእግዚአብሔር የሚያምኑ ነበሩ። ከዕለታት አንድ ቀን ለእግዚአብሔር ካላቸው ነገር መሥዋዕትን አቀረቡ እግዚአብሔር ግን ወደ አቤልና ወደ መሥዋዕቱ ተመለከተ ይላል። ግን ለምን አቤል ያቀረበው መሥዋዕት ከቃየል ይልቅ የሚበልጥ ተባለ? ወደ ቃየልስ መሥዋዕት ለምን ይሆን እግዚአብሔር ያልተመለከተው። እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ ክፍሉን በአንክሮ መመልከት ተገቢ ነው። ፀሐፊው እዚህ ላይ በአቤልና በቃየን መካከል የተሰዋውን መሥዋዕት በማነፃፀር እያቀረበልን አይደለም። እንዲሁም እግዚአብሔር የአቤልን መሥዋዕት መቀበሉ እንስሳን ስላቀረበና፤ የቃየን መሥዋዕት ደግሞ ተቀባይነት ያላገኘው ከምድሪቱ ፍሬ የእህል መሥዋዕት ስላቀረበ አይደለም። ታዲያ በሁለቱ መሥዋዕት አቅራቢዎች መካከል የተፈጠረው ልዩነት ምንድን ነው ስንል እግዚአብሔር በይበልጥ ያተኮረው መሥዋዕቱን ባቀረቡት ሰዎች የልብ ዝንባሌ ላይ ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር መሥዋዕቱን ሳይሆን በመጀመሪያ የሚመለከተው አቅራቢውን ነው። በክፍሉ ላይ እንደምንመለከተው እግዚአብሔርም ወደ አቤልና… ወደ መሥዋዕቱ ተመለከተ ነገር ግን ወደ ቃየንናወደ መሥዋዕቱ አልተመለከተም ይላል። ስለዚህ የእግዚአብሔር ፍለጎት መሥዋዕታቸው ላይ ሳይሆን  እነርሱ ላይ ነበር። የአቤልን ልብ ሲመለከተው እምነት ያየበት ሲሆን በቃየል ልብ ግን ምናልባት ተቃራኒውን ይሆናል። ምክንያቱም የመስዋዕታቸው ውጤት ሁለቱንም ገለጣቸው አንዱ ገዳይ ሌላው ሟች ሆነ።

የዕብራውያን ፀሐፊ የአቤልንና ቃየንን መስዋዕት ያመጣውን ውጤት ገልጿል። የአቤል መሥዋዕት ብልጫ ያሳየበት ምክንያት በእምነት ማቅረቡ ብቻ ሳይሆን በእግዚአብሔር ፊት ፃድቅ እንደሆነ ተመሠከረለት።(ዕብ.11÷4)

ዛሬ ብዙ ዓይነት መሥዋዕት ሊቀርብ ይችላል ዋናው ግን እግዚአብሔር ሲመሰክርልን ነው። ከመሥዋዕታችን ይልቅ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘው የልባችን መሰዊያ ቅኝት ወሳኝ ነው። በቃየል ልብ ውስጥ የተደበቀ ማንነት መሥዋዕቱን ተከትሎ ወጣ። ለእግዚአብሔር ከምናቀርበው መሥዋዕትና ምሥጋና ይልቅ ወንድማማችነት ሕብረትና ወዳጅነት ይበልጣል። (ማቴ.5÷23-2)5 ከሚታዬው ከምንሰጠው ነገር የበለጠ፤ የማይታየው የምንሰጥበት የውስጣችን የልብ ተነሳስቶት እግዚአብሔርን ይስበዋል።  
 
የሕይወት ተዛምዶ
ከመሥሰዋታችንና ከመስጠታችን በፊት የልባችንን ዝንባሌ እንፈትሸው። እግዚአብሔር ከልባችን ይልቅ ታላቅ ነውና።
 
ፀሎት
እግዚአብሔር ሆይ ልቤን ተቆጣጠርልኝ።
192 views03:58
Open / Comment
2021-03-13 06:58:26
154 views03:58
Open / Comment
2021-03-13 06:57:45   The Sacrifice of Abel!

    
A Daily Devotional for March 13, 2021

Read Genesis 4: 3-7



The book of Genesis writes the beginning of many things, and we are told that one person made the first sacrifice to God. Sacrifice is the means by which we express our love and gratitude to the God we worship.
 
"By faith Abel offered to God a more excellent sacrifice than Cain, through which he obtained witness that he was righteous, God testifying of his gifts; and through it he being dead still speaks." Hebrew 11: 4
 
The first two sons of Adam and Eve were believers in God and one day they both offered sacrifices to Him, but the passage of scripture in Genesis says God looked favorably at only Abel and his sacrifice. Why was Abel's sacrifice better than Cain's? Why didn’t God pay attention to Cain's sacrifice? To answer these questions, it is good to look carefully at the verse above. The writer is not comparing the sacrifices of Abel and Cain. God didn’t accept Abel's sacrifice because he offered animals, or Cain's offering was not accepted because he offered grain from the land.

The main difference between the two offerings is that God focused more on the hearts of the people rather than the sacrifices they offer. God first looks at the giver, not the sacrifice. As we can see in the passage above, God favorably looked at Abel and then his sacrifice. So, God's desire was not in their sacrifices but in who they were. He looked at Abel's heart and approved, but when He looked at Cain's heart, it was not what He desired. The effect of their sacrifice was to reveal what was in their hearts.
 
The writer of Hebrews explains the effect of the sacrifices of Abel and Cain. Abel's sacrifice was accepted by God not only because of his faith but also because he was righteous.
(Hebrews 11: 4)
 
Many kinds of sacrifices can be made today, but the most important thing to God is our testimony before Him. The altar of our hearts, which is pleasing to God, is more important than our sacrifices. A hidden sin in Cain's heart followed his sacrifice. Fellowship and friendship with each other are greater than our sacrifices of thanksgiving to God. (Matt. 5: 23-2) More than the visible expression of our sacrifices, God values our hidden and unseen intentions to please Him and value Him in our lives.
 
Life Application
Before we sacrifice and give, let us examine the inclinations of our heart. For God is greater than even our hearts.

Prayer
Oh God, I give you control of my heart.
154 views03:57
Open / Comment
2021-03-13 06:57:39
149 views03:57
Open / Comment
2021-03-13 06:56:23
ሰላም የቤዛ ቤተሰብ!

የቅዳሜ ማለዳ ፀሎታችንን ጀምረናል፡፡

ከታች ያለውን አገናኝ በመጠቀም ይቀላቀሉ።


https://us02web.zoom.us/j/84216976202

ተባረኩ!
166 views03:56
Open / Comment
2021-03-13 06:00:00 Good Morning Beza!

Here’s your Daily Devotional for today by Pastor Fikre Belay፡

“God focuses more on the hearts of the people rather than the sacrifices they offer!”

“እግዚአብሔር መሥዋዕቱን ሳይሆን በመጀመሪያ የሚመለከተው አቅራቢውን ነው!”

Daily Devo 229 (March 13, 2021)
ዕለታዊ ቃል 229 (መጋቢት 4/2013)

http://bit.ly/DailyDevo229
***

For prayer, reach out
ለፀሎት በዚህ ያግኙን

@needprayer
193 views03:00
Open / Comment
2021-03-12 18:50:06

170 views15:50
Open / Comment
2021-03-12 07:31:18 ፍሬያማ ሁን!


መጋቢት 3/2013 ዕለታዊ ቃል

ቆላስያስ 1: 10ን አንብቡ



የሰውን ልጅ ዘፍጥረት ስናጠና ሰው ከእግዚአብሔር የሰማው የመጀመሪያው ነገር ፍሬያማ ሁን የሚል እንደነበረ እናገኛለን። በሁሉም የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ፍሬያማነት ለተለያዩ ልኬቶች ብዙ ጊዜ እንደተጠቀሰ እናገኛለን። ሆኖም፣ ህይወታችን በውስጡ በርካታ ንብርብሮች ያሉት በመሆኑ፣ ፍሬያማነት ለእያንዳንዳቸው ተገቢ ሊሆን ይችላል።

እንደ አማኞች ሁላችንም በተሰጠን እንጀምራለን። የእግዚአብሔር ቃል ሁላችንም እኩል እንደጀመርን ወይም ተመሳሳይ አቅም እንዳለን አይነግረንም። ሆኖም ፈጣሪያችን ከሁላችን ፍሬያማነትን እንደሚጠብቅ በግልፅ ያሳያል።
 
ኢየሱስ  “ብዙ ፍሬ በማፍራት ደቀ መዛሙርቴ መሆናችሁን ብትገልጡት በዚህ አባቴ ይከብራል” ብሏል። ዮሐ 15: 8 ተፈጥሮን በመመልከት ፍሬያማነት በቀላሉ እንደማይመጣ መረዳት እንችላለን። ሞግዚቱ በትክክል መንከባከብ ይኖርበታል። የምሳሌ መጽሐፍ ጥሩ ተንከባካቢ ባላደራነት በሌለበት ሁኔታ ስለሚሆነው ነገር ጥሩ ሥዕል ይሰጣል፤ “በሰነፍ ሰው እርሻ በኩል አለፍሁ፣ ማስተዋል የጎደለውን ሰው የወይን እርሻ አልፌ ሄድሁ፣ በያለበት እሾህ በቅሎበታል፣ መሬቱም አረም ለብሷል፣ ቅጥሩም ፈርሷል። ” ምሳሌ 24:30 በተመሣሣይ ሁኔታ በሕይወታችን ውስጥ ያለው ተቀማጭ ፍሬያማ እንዲሆን  መንከባከብ አለበት። አእምሯችን ለጌታ ባልተማረከ ጊዜ ጠላት ከፍሬያማነት የሚያርቁን ብዙ ሀሳቦችን ይዘራበታል።

በዘፍጥረት 49 22 ላይ “ዮሴፍ ፍሬያማ የወይን ተክል ነው፣ በምንጭ ዳር የተተከለ  የወይን ተክል ነው፣ ሐረጎቹ  ቅጥርን  ያለብሳሉ።” ይላል።
 
ሕይወቱን ስንመረምር ፍሬ አልባነትን እንዴት እንደሸሸ ማየት እንችላለን። የእሱ ሕይወት የቤተሰብ ውሳኔ ተጠቂም የሆነ፤የአለቆች ውሳኔ ተጠቂ የሆነ ይመስላል። እሱ በዝምታ ውስጥ እየተንከባለለ እና በድብርት ለመኖር እራሱን መፍቀድ ይችል ነበር። ዛሬ ቢሆን ኖሮ ራሱን በራሱ ቢያጠፋ እንኳንባልተገረምን ነበር  ሆኖም ዮሴፍ ከጌታ ጋር መሆንን መረጠ እና ባለው  ነገር ሁሉ አገልግሏል።

አመለካከቱ ባለው ነገር የተቻለውን ሁሉ  መልካም ማድረግ እና እሱ ሊኖርባቸው ለሚችሉ ፍሬ አልባ ትዝታዎች እና እርግጠኛ ባልሆነባቸው ነገሮች ሁሉ ላይ በእግዚአብሔር ላይ የታመነ እነደሆነ  አስባለሁ፤ሆነም ቀረም ከሁሉም  በአምላኩ የመጨረሻ ዕቅድ ወይም ጊዜ ላይ ግልጽነት አልነበረውም።
ዮሴፍ ቸልተኛ አልነበረም  መጽሐፍ ቅዱስ “ፍሬያማ እና ስኬታማ ሰው” ብሎ እንደጠራው ጥሩ ባላደራ ነበር።
 

የሕይወት ተዛምዶ
ፍሬያማ ከመሆን ያገደኝ ምንድነው?ስንፍና ነው? ጉዳት ነው? ድንቁርና? መንፈስ ቅዱስን ቸል እያልኩ ነው?

ፀሎት
ጌታ ሆይ በሕይወቴ ፍሬያማ እንድሆን እርዳኝ።
300 views04:31
Open / Comment
2021-03-12 07:31:13
221 views04:31
Open / Comment